Genesis 43:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እስራኤል፡ ካልእ ሓው እንተ ኣልዩካ፡ ነቲ ሰብኣይ ክሳብ ዝነገርካኒ፡ ስለምንታይ ኣብ ልዕለይ ክፉእ ተግባር ዝገበርካለይ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም አላቸው፥ “በእኔ ላይ ያደረጋችኋት ይህች ክፋት ምንድን ናት? በዚያውስ ላይ ሌላ ወንድም አለን ብላችሁ ለምን ነገራችሁት?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም አላቸው። ለምን በደላችሁኝ? ለዚያውስ። ሌላ ወንድም አለን ብላችሁ ለምን ነገራችሁት? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም፥ “ሌላ ወንድም አለን ብላችሁ ለዚያ ሰው በመንገር ለምን ይህን ችግር እንዲደርስብኝ አደረጋችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤሊ፥ “ህንተንቱ፥ ‘ኑዉ ሀራ እሻይ ደኤ’ ጊደ ኦዲደ ሀ መቱዋ ታ ቦላ አያዉ አሄድቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelii, «Hinttenttu, ‹Nuw hara ishay de'ee› giide odiide ha metuwaa ta bolla ayaw aheedditee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleykka, «Intte, ‹Nuus hara ishay dees› gi yootidi hayssa ha metoza ta bolla ays ehidetii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌይካ፥ «ኢንቴ፥ ‹ኑስ ሃራ ኢሻይ ዴስ› ጊ ዮቲዲ ሃይሳ ሃ ሜቶዛ ታ ቦላ ኣይስ ኤሂዴቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን እስራኤለይ፥ “ህንተ፥ ‘ኑስ ሀራ እሽ ደኤስ’ ግድ ኦድድ ሀ መቱዋ ታ ቦላ አይስ ኤህደቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Isra7eeley, “Hinte, ‘Nuus hara ishi de7ees’ gidi odidi ha metuwa ta bolla ayis ehidetii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም፣ “ሌላ ወንድም አለን ብላችሁ ለዚያ ሰው በመንገር ለምን ይህን ችግር እንዲደርስብኝ አደረጋችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም “ ‘ሌላ ወንድም አለን’ ብላችሁ ለሰውየው በመናገር ለምን ይህን ያህል መከራ አመጣችሁብኝ?” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤል ከዓ፥ “ነቲ ሰብኣይ ሓደ ሓው ኣለና ኢልኩም፥ ብምንጋር ስለ ምንታይ ኣኽፋእኹምለይ?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ከኣ፡ ስለምንታይ ነቲ ሰባይ ገና ሓደ ሓው ኣሎና ኢልኩሞ ብምንጋርኩም ኣኽፋእኩምለይ በለ። |