Genesis 43:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሓውና ምሳና እንተ ሰዲድካዮ፡ ወሪድና ምግቢ ክንገዝኣልካ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ድ​ማ​ች​ንን ከእኛ ጋር ብት​ል​ከው እን​ወ​ር​ዳ​ለን፤ እህ​ልም እን​ሸ​ም​ት​ል​ሃ​ልን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድማችንን ከእኛ ጋር ብትሰድደው እንወርዳለን፥ እህልም እንሸምትልሃለን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወንድማችን ከእኛ ጋር እንዲወርድ ከፈቀድህ ወደዚያ ሄደን እህል እንሸምትልሃለን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኑ እሻ ኑናና የዶፐ፥ ኑን ዱገ ቢደ ነዉ ካ ሻማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni nu ishaa nuunana yeddooppe, nuuni duge biide new katsaa shammana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni nu ishaa nunara yeddiko nuni duge biidi nees kath shammana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኑ ኢሻ ኑናራ ዬዲኮ ኑኒ ዱጌ ቢዲ ኔስ ካ ሻማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኑ እሻ ኑራ የድኮ፥ ኑኒ ግብፀ ብድ ነዉ ካ ሻማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni nu isha nuura yeddiko, nuuni Gibxe bidi new kathi shammana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወንድማችን ከእኛ ጋር እንዲወርድ ከፈቀድህ ወደዚያ ሄደን እህል እንሸምትልሃለን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ወንድማችንን ይዘን እንድንሄድ ከፈቀድክልን ሄደን እህል እንሸምትልሃለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓውና ምሳና ትሰዶ እንተ ዄንካ፥ ወሪድና እኽሊ ኽንሽምተልካ ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ንሓውና ምሳና ትሰዶ እንተ ዃንካ፡ ወሪድና እኽሊ ኽንሽምተልካ ኢና።