Genesis 43:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግብጻውያን ምስ እብራውያን እንጌራ ኪበልዑ ስለ ዘይከኣሉ፡ ንበይኖምን ንርእሶምን ንበይኖምን ምስኡ ዚበልዑ ግብጻውያንን በይኖም ኣከዳድኑ። ንግብጻውያን ፍንፉን እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ር​ሱም ለብ​ቻው አቀ​ረቡ፤ ለእ​ነ​ር​ሱም ለብ​ቻ​ቸው፤ ከእ​ርሱ ጋር ለሚ​በ​ሉት ለግ​ብፅ ሰዎ​ችም ለብ​ቻ​ቸው፤ የግ​ብፅ ሰዎች ከዕ​ብ​ራ​ው​ያን ጋር መብ​ላት አይ​ች​ሉ​ምና፥ ይህ ለግ​ብፅ ሰዎች እንደ መር​ከስ ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእርሱም ለብቻው አቀረቡ፥ ለእነርሱም ለብቻቸው፥ ከእርሱ ጋር ለሚበሉት ለግብፅ ሰዎችም ለብቻቸው፤ የግብፅ ሰዎች ከዕብራውያን ጋር መብላት አይሆንላቸውምና፥ ይህ ለግብፅ ሰዎች እንደ መርከስ ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዮሴፍ ለብቻው ቀረበለት፤ ለወንድሞቹም ለብቻቸው ቀረበላቸው፤ እንዲሁም ከእርሱ ጋር ለሚበሉት ግብፃውያን ደግሞ ሌላ ገበታ ቀረበላቸው፤ ምክንያቱም ግብፃውያን ከዕብራውያን ጋር አብሮ መመገብን እንደ ጸያፍ ይቈጥሩት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አዉ ዱማ፥ ሄ እሻቶ ዱማ፥ ሄዋን አናና ምያ ግብጼ አሳቶ ዱማ አድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ግብጼ አሳቱ እብራዌ አሳቱዋና እትፐ ሚክኖ። ሄዌ ግብጼ ቢታ አሳ ሸነይያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu aw dumma, he ishatoo dumma, hewaan aanana miyaa Gibs'e asatoo dumma aatseeddino; ayaw gooppe, Gibs'e asatuu Ibraawe asatuwaana ittippe miikkino. Hewe Gibs'e biittaa asaa sheneyiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin istti izas dumma, iza ishatas dumma, heen izara miza Gibxe asatas dumma aaththida; ays giikko Gibxe asay Ibraawe asaara issife mi erettenna. Hessika Gibxe biitta asaas tunateththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢስቲ ኢዛስ ዱማ፥ ኢዛ ኢሻታስ ዱማ፥ ሄን ኢዛራ ሚዛ ጊብጼ ኣሳታስ ዱማ ኣዳ፤ ኣይስ ጊኮ ጊብጼ ኣሳይ ኢብራዌ ኣሳራ ኢሲፌ ሚ ኤሬቴና። ሄሲካ ጊብጼ ቢታ ኣሳስ ቱናቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዮሰፋስ ዱማ፥ እያ እሻታስ ዱማ አዶሶና። ግብፀ አሳይ እብራወ አሳታራ እስፈ መይስ ባንታና ካዉሽያባ ኦ ፄልያ ግሾ እያራ ምያ ግብፀ አሳታስ ዱማ አዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Yoosefas dumma, iya ishatas dumma aathidosona. Gibxe asay Ibraawe asatara issife meysi bantana kawushiyaba oothi xeelliya gisho iyara miya Gibxe asatas dumma aathidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዮሴፍ ለብቻው ቀረበለት፤ ለወንድሞቹም ለብቻቸው ቀረበላቸው፤ እንዲሁም ከእርሱ ጋር ለሚበሉት ግብፃውያን ደግሞ ሌላ ገበታ ቀረበላቸው፤ ምክንያቱም ግብፃውያን ከዕብራውያን ጋር አብሮ መመገብን እንደ ጸያፍ ይቈጥሩት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግብጻውያን ከዕብራውያን ጋር አብሮ መመገብን እንደ ጸያፍ ይቈጥሩት ስለ ነበር ለዮሴፍ ብቻውን አንድ ገበታ፥ ለወንድማማቾቹ ሌላ ገበታ፥ እዚያ ይመገቡ ለነበሩ ግብጻውያንም ሌላ ገበታ ተዘጋጀ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንእኡ ንበይኑ፥ ነሕዋቱ ንበይኖም፥ ነቶም ምስኡ ዝበልዑ ግብፃውያን ከዓ ንበይኖም ኣቕረቡሎም። ንግብፃውያን ምስ ዕብራውያን እንጀራ ምብላዕ ነውሪ እዩ እሞ፥ ምስኣቶም ክበልዑ ኣይከኣሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንእኡ ነበይኑ፡ ንኣኣቶም ድማ ንበይኖም ነቶም ምስኡ ዚበልዑ ግብጻውያን ከኣ ንበይኖም ኣቕረብሎም፡ ንግብጻውያን ምስ እብራውያን እንጌራ ምብላዕ ነውሪ እዩ ኣሞ ስለዚ ግብጻውያን ምስኦም ኪበልዑ ኣይኽእሉን፡ እዮም።