Genesis 43:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ተጓየየ። መዓንጣኡ ንሓዉ ይናፍቖ ነበረ እሞ፡ ኣበይ ከም ዝበኪ ድማ ይደሊ ነበረ። ናብ ክፍሉ ኣትዩ ድማ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ታወከ፤ አንጀቱ ወንድሙን ናፍቆታልና፤ ሊያለቅስም ወደደ፤ ወደ እልፍኙም ገብቶ በዚያ አለቀሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ቸኮለ፥ አንጀቱ ወንድሙን ናፍቆታልና፤ ሊያለቅስም ወደደ፤ ወደ እልፍኙም ገብቶ ከዚያ አለቀሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍ ወንድሙን በማየቱ ስሜቱ በጥልቅ ስለ ተነካ፥ ፈጥኖ ከፊታቸው ገለል አለ፤ ሰወር ያለ ቦታም ፈልጎ፥ ዕልፍኙ ውስጥ አለቀሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ አ እሻይ አዉ ጎምፓይ ምሸቴዳ ድራዉ፥ ዬካናዉ እት ሳኣ ላዉሁ ጌዳ። እ ባረ ዱማ ቆልኡዋ ገሊደ ያን ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo Aa ishay aw gomppay mishetteedda diraw, yeekkanaw itti sa'aa lawuhu geedda. I bare dumma k'ol"uwaa geliide yan yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey ba ishaa be7iin izas yeehoy dandayettontta ixxiin yeekkanaas issife issiso pooqqides. Izi ba dumma qol7a gelidi heen yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ባ ኢሻ ቤኢን ኢዛስ ዬሆይ ዳንዳዬቶንታ ኢጺን ዬካናስ ኢሲፌ ኢሲሶ ፖቂዴስ። ኢዚ ባ ዱማ ቆልኣ ጌሊዲ ሄን ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ፥ እያ እሻባይ እያዉ ጎምፓን ሴልዳ ግሾ፥ ኤለስድ፥ ቆልአ ገልድ ያን ዬክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi, iya ishaabay iyaw gompan seellida gisho, ellesidi, qol7a gelidi yan yeekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍ ወንድሙን በማየቱ ስሜቱ በጥልቅ ስለ ተነካ፣ ፈጥኖ ከፊታቸው ገለል አለ፤ ሰወር ያለ ቦታም ፈልጎ፣ ዕልፍኙ ውስጥ አለቀሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ወንድሙን በማየቱ ስሜቱ ስለ ተነካ ከዚያ ተነሥቶ ሄደ፤ ወደ እልፍኙም ገብቶ ምርር ብሎ አለቀሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ ንሓዉ ሪኡ ኸብዱ ምኽኣል ኣብዩዎ ዝበኽየሉ ስፍራ ደለየ፤ ናብ ሕልፍኝኡ ኣትዩ ኸዓ በኸየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ብዛዕባ ሓው ኣምዑቱ ትኹስኩስ ኢልዎ ተሀወኸ፡ ዚበኽየሉ ስፍራ ደልዩ ናብ ሕልፍኝኡ ኣተወ፡ ኣብኡ ኸኣ በኸየ። |