Genesis 43:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ድማ ተዛረቦ እሞ ከምዚ በሎ፦ እቲ ሰብኣይ ኣጸቢቑ ተቓወመና፡ ሓውኻ ምሳኻ እንተ ዘይሃልዩ ገጸይ ኣይትርእዮን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም እንዲህ አለው፥ “የሀገሩ ጌታ ያ ሰው፦ ‘ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ከአልመጣ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በምስክር ፊት አዳኝቶብናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም እንዲህ አለው። ያ ሰው። ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልሆነ ፊቴን አታዩም ብሎ በብርቱ ቃል አስጠነቀቀን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳ ግን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በጥብቅ አስጠንቅቆናል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳይ አ፥ “ሄ ብታኒ ኑና፥ ‘ህንተ እሻይ ህንተናና ያና ዮፐ፥ ታ ዴሙዋ ዛር በእክታ’ ያጊደ ሎይ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihuday Aa, «He bitanii nuuna, ‹Hintte ishay hinttenana yaana d'ayooppe, ta deemuwaa zaari be'ikkita› yaagiide loytsi odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yuhuday izas, «He addezi nuna, ‹Intte isha inttenara ekki yontta aggiko ta ayfeso nam7anththo be7ekketa› giidi lo7eththi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዩሁዳይ ኢዛስ፥ «ሄ ኣዴዚ ኑና፥ ‹ኢንቴ ኢሻ ኢንቴናራ ኤኪ ዮንታ ኣጊኮ ታ ኣይፌሶ ናምኣን ቤኤኬታ› ጊዲ ሎኤ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ይሁድ፥ “ሄ ኡራይ ኑና፥ ‘ህንተ እሻይ ህንተራ ዮና እፅኮ፥ ታ ሶምኡዋ ዛር በኤከታ’ ያግድ ምንድ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yihudi, “He uray nuna, ‘Hinte ishay hintera yoona ixiko, ta som7uwa zaari be7eketa’ yaagidi minthidi odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳ ግን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰውየው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በጥብቅ አስጠንቅቆናል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳ ግን ለአባቱ እንዲህ ብሎ መለሰለት፥ “ሰውየው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ እፊቴ እንዳትቀርቡ’ በማለት በብርቱ አስጠንቅቆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ኸዓ “እቲ ሰብኣይ፥ ‘ሓውኩም ምሳኻትኩም እንተ ዘይመፂኡ ገፀይ ኣይትሪኡን ኢኹም’ ኢሉ ኣጠንቂቑና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ኸኣ፡ እቲ ሰብኣይ ኣሕሚሙ፡ ሓውኩ ምሳኻትኩም እንተ ዘየሎ ገጸይ ኣይትርእዩን ኢኹም በለና። |