Genesis 43:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣዒንቱ ኣልዒሉ፡ ንቢንያም ሓዉ ወዲ ኣዲኡ ረኣየ፡ እዚ ኸኣ እቲ ብዛዕባኡ እተዛረብካኒ ንእሽቶ ሓውካ ድዩ፧ ንሱ ድማ፥ ኣምላኽ ምሕረት ይግበረልካ ወደይ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ዐይ​ኑን አን​ሥቶ የእ​ና​ቱን ልጅ ወን​ድሙ ብን​ያ​ምን አየው፤ እር​ሱም አለ፥ “ወደ አንተ እና​መ​ጣ​ዋ​ለን ብላ​ችሁ የነ​ገ​ራ​ች​ሁኝ ታናሽ ወን​ድ​ማ​ችሁ ይህ ነውን?” እነ​ር​ሱም፥ “አዎን” አሉት። እን​ዲ​ህም አለው፥ “ልጄ ሆይ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅር ይበ​ልህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓይኑንም አንሥቶ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየው፥ እርሱም አለ። የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነውን? እንዲህም አለው። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍ በዐይኑ ሲቃኝ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየና፥ “ያ የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነው?” ብሎ ጠየቃቸው። ብንያምንም፥ “ልጄ፤ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ አት ናኣ ቢንያማ በኤዳ ዎደ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ኦዴዳ ዉርሰ ቴፋ ህንተንቱ እሻይ ሀዌ?” ያጌዳ። ቃይ እ ቢንያማ፥ “ታ ናአዉ፥ ኔና ጾሳይ አንጆ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare aati na'aa Biiniyaama be'eedda wode unttuntta, «hinttenttu odeedda wurssetsa teefa hinttenttu ishay hawe?» yaageedda. K'ay I Biiniyaama, «Ta na'aw, neena S'oossay anjjo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi ba aayey naa Biniyaame be7idi isttas, «Intte yootida intte wurseththa kaalo ishay hayssee?» gides. Qasse izi Biniyaame, «Ta naazoo Xoossi nena anjjo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ኣዬይ ና ቢኒያሜ ቤኢዲ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ዮቲዳ ኢንቴ ዉርሴ ካሎ ኢሻይ ሃይሴ?» ጊዴስ። ቃሴ ኢዚ ቢኒያሜ፥ «ታ ናዞ ጾሲ ኔና ኣንጆ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ አየ ናኣ ብንያመ በእዳ ዎደ ኤንታኮ፥ “ህንተ ኦድዳ ዉርሰ ህንተ እሻይ ሀይሴ?” ያግስ። ብንያመ፥ “ታ ናአዉ፥ ነና ፆሳይ አንጆ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba aaye na7aa Biniyaame be7ida wode entako, “Hinte odida wursetha hinte ishay haysee?” yaagis. Biniyaame, “Ta na7aw, nena Xoossay anjo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍ በዐይኑ ሲቃኝ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየና፣ “ያ የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነው?” ብሎ ጠየቃቸው። ብንያምንም፣ “ልጄ፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ይባርክህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ የእናቱ ልጅ የሆነውን ወንድሙን ብንያምን ባየው ጊዜ “ ‘ታናሽ ወንድም አለን’ ብላችሁ ነግራችሁኝ ነበር፤ ይህ እርሱ ነውን?” አለና “ልጄ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓይኑ ቋሕ ኣቢሉ ድማ ንወዲ እኖኡ ንብንያም ረአዮ፥ “እዙይ እቲ ብዛዕባኡ ዝተዛረብኩምኒ ንእሽተይ ሓውኩም ድዩ?” በሎም። ንእኡ ኸዓ “ወደይ፥ እግዚኣብሄር ይባርኽካ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓይኑ ቛሕ ኣቢሉ ንብንያም ሓው ወዲ ኣዲኡ ርእዩ ድማ እዝስ እቲ ብዛዕብኡ እተዛረበኩምኒ ንእሽቶ ሓውኩም ድዩ፡ በለ። ወደይ እግዚኣብሄር ሞገስ ይሀብካ፡ ከኣ በሎ።