Genesis 43:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣዒንቱ ኣልዒሉ፡ ንቢንያም ሓዉ ወዲ ኣዲኡ ረኣየ፡ እዚ ኸኣ እቲ ብዛዕባኡ እተዛረብካኒ ንእሽቶ ሓውካ ድዩ፧ ንሱ ድማ፥ ኣምላኽ ምሕረት ይግበረልካ ወደይ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ዐይኑን አንሥቶ የእናቱን ልጅ ወንድሙ ብንያምን አየው፤ እርሱም አለ፥ “ወደ አንተ እናመጣዋለን ብላችሁ የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነውን?” እነርሱም፥ “አዎን” አሉት። እንዲህም አለው፥ “ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኑንም አንሥቶ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየው፥ እርሱም አለ። የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነውን? እንዲህም አለው። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍ በዐይኑ ሲቃኝ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየና፥ “ያ የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነው?” ብሎ ጠየቃቸው። ብንያምንም፥ “ልጄ፤ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ባረ አት ናኣ ቢንያማ በኤዳ ዎደ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ኦዴዳ ዉርሰ ቴፋ ህንተንቱ እሻይ ሀዌ?” ያጌዳ። ቃይ እ ቢንያማ፥ “ታ ናአዉ፥ ኔና ጾሳይ አንጆ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bare aati na'aa Biiniyaama be'eedda wode unttuntta, «hinttenttu odeedda wurssetsa teefa hinttenttu ishay hawe?» yaageedda. K'ay I Biiniyaama, «Ta na'aw, neena S'oossay anjjo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ba aayey naa Biniyaame be7idi isttas, «Intte yootida intte wurseththa kaalo ishay hayssee?» gides. Qasse izi Biniyaame, «Ta naazoo Xoossi nena anjjo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ኣዬይ ና ቢኒያሜ ቤኢዲ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ዮቲዳ ኢንቴ ዉርሴ ካሎ ኢሻይ ሃይሴ?» ጊዴስ። ቃሴ ኢዚ ቢኒያሜ፥ «ታ ናዞ ጾሲ ኔና ኣንጆ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ አየ ናኣ ብንያመ በእዳ ዎደ ኤንታኮ፥ “ህንተ ኦድዳ ዉርሰ ህንተ እሻይ ሀይሴ?” ያግስ። ብንያመ፥ “ታ ናአዉ፥ ነና ፆሳይ አንጆ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba aaye na7aa Biniyaame be7ida wode entako, “Hinte odida wursetha hinte ishay haysee?” yaagis. Biniyaame, “Ta na7aw, nena Xoossay anjo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍ በዐይኑ ሲቃኝ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየና፣ “ያ የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነው?” ብሎ ጠየቃቸው። ብንያምንም፣ “ልጄ፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ይባርክህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ የእናቱ ልጅ የሆነውን ወንድሙን ብንያምን ባየው ጊዜ “ ‘ታናሽ ወንድም አለን’ ብላችሁ ነግራችሁኝ ነበር፤ ይህ እርሱ ነውን?” አለና “ልጄ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓይኑ ቋሕ ኣቢሉ ድማ ንወዲ እኖኡ ንብንያም ረአዮ፥ “እዙይ እቲ ብዛዕባኡ ዝተዛረብኩምኒ ንእሽተይ ሓውኩም ድዩ?” በሎም። ንእኡ ኸዓ “ወደይ፥ እግዚኣብሄር ይባርኽካ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓይኑ ቛሕ ኣቢሉ ንብንያም ሓው ወዲ ኣዲኡ ርእዩ ድማ እዝስ እቲ ብዛዕብኡ እተዛረበኩምኒ ንእሽቶ ሓውኩም ድዩ፡ በለ። ወደይ እግዚኣብሄር ሞገስ ይሀብካ፡ ከኣ በሎ። |