Genesis 43:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ባርያኻ ኣቦና ጥዑይ እዩ፡ ብህይወት ኣሎ፡ ኢሎም መለሱ። ርእሶም ኣድኒኖም ድማ ሰገደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም አሉት፥ “ባሪያህ ሽማግሌው አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ።” ዮሴፍም አለ፥ “ሰውየው እግዚአብሔር የባረከው ነው።” ራሳቸውንም ዝቅ አድርገው ሰገዱለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። አጐንብሰውም ሰገዱለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም መልሰው፥ “አገልጋይህ አባታችን አሁንም በሕይወት አለ፤ ደኅና ነው” በማለት ወደ መሬት ዝቅ ብለው በአክብሮት እጅ ነሡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “ኤ፥ ነ ቆማይ፥ ኑ አዉ ሀእካ ፓጻ ደኤ፤ እ ሎአ” ያጊደ ሆኪደ አዉ ጎይኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «Ee, ne k'oomay, nu aawuu ha"ikka pas'a de'ee; I lo"a» yaagiide hokkiide aw goynneeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti, «Ee, ne aylley nu aaway ha7ikka paxa dees; izi lo7okko» gi hokki izas ziggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ፥ «ኤ፥ ኔ ኣይሌይ ኑ ኣዋይ ሃኢካ ፓጻ ዴስ፤ ኢዚ ሎኦኮ» ጊ ሆኪ ኢዛስ ዚጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ኤ፥ ነ አይለይ፥ ኑ አዋይ ፓፃ ደኤስ፤ እ ሎኦ” ያግድ፥ ሆክድ እያዉ ዝግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Ee, ne aylley, nu aaway paxa de7ees; I lo77o” yaagidi, hokidi iyaw ziggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም መልሰው፣ “አገልጋይህ አባታችን አሁንም በሕይወት አለ፤ ደኅና ነው” በማለት ወደ መሬት ዝቅ ብለው በአክብሮት እጅ ነሡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “አገልጋይህ አባታችን በሕይወት አለ፤ ጤንነቱም የተሟላ ነው” አሉት። ወደ መሬት ዝቅ ብለውም እጅ ነሡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ “ሓሽከርካ ኣቦና ደሓን እዩ፤ ብህይወት ኣሎ” በልዎ። ድንን ኢሎም ድማ ሰገዱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድምስ ኣቦና ጊልያኻ ደሓን እዩ ብህይወት ኣሎ፡ በሉ፡ ድንን ኢሎም ድማ ሰገድሉ። |