Genesis 43:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ጽቡቕ ኵነታቶም ሓተቶም እሞ፡ እቲ ብዛዕባኡ እተዛረብኩምዎ ኣረጊት ሰብኣይ ኣቦኹም ጽቡቕ ኣሎ ድዩ፧ ብህይወት ድዩ ዘሎ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ደኅ​ን​ነ​ታ​ቸ​ውን ጠየ​ቃ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “የነ​ገ​ራ​ች​ሁኝ ሽማ​ግሌ አባ​ታ​ችሁ ደኅና ነውን? ገና በሕ​ይ​ወት አለን?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ደኅንነታቸውን ጠየቃቸው፥ እንዲህም አለ። የነገራችሁኝ ሽማግሌ አባታችሁ ደኅና ነውን? ገና በሕይወት አለን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም ስለ ደኅንነታቸው ጠየቃቸው፤ ከዚያም “ሽማግሌ አባት እንዳላችሁ ነግራችሁኝ ነበር፤ ደኅና ነው? አሁንም በሕይወት አለ?” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኡንቱንቱ ሳሮተ ኦች ስሚደ፥ “ህንተንቱ ታዉ ኦዴዳ ህንተንቱ አዉ ጭማይ ሎኤ? ሀእካ እ ፓጻ ደኢ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I unttunttu sarotetsaa oochchi simmiide, «Hinttenttu taw odeedda hinttenttu aawuu c'imay lo"ee? Ha"ikka I pas'a de'ii?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi istta saroteth oychchi simmidi, «Intte taas yootida intte cima aaway lo7i dizee? Ha7ikka izi paxa dizee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኢስታ ሳሮቴ ኦይቺ ሲሚዲ፥ «ኢንቴ ታስ ዮቲዳ ኢንቴ ጪማ ኣዋይ ሎኢ ዲዜ? ሃኢካ ኢዚ ፓጻ ዲዜ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ኤንታ ሳሮተ ኦይች ስሚድ፥ “ህንተ ታዉ ኦድዳ ህንተ ጭምዳ አዋይ ሎኦ ደኢ? ሀእካ እ ፓፃ ደኢ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I enta sarotetha oychi simmidi, “Hinte taw odida hinte cimida aaway lo77o de7ii? Ha77ika I paxa de7ii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍም ስለ ደኅንነታቸው ጠየቃቸው፤ ከዚያም “ሽማግሌ አባት እንዳላችሁ ነግራችሁኝ ነበር፤ ደኅና ነው? አሁንም በሕይወት አለ?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም ስለ ደኅንነታቸው ከጠየቃቸው በኋላ “ያ የነገራችሁኝ ሽማግሌ አባታችሁ እንዴት ነው? አሁንም በሕይወት አለን?” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ ብዛዕባ ጥዕናኦም ጠየቖም፤ “እቲ ብዛዕባኡ ዝተዛረብኩምኒ ሽማግለ ኣቦኻትኩምከ ደሓንዶ ኣሎ? ገናዶ ብህይወት ኣሎ?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ብዛዕባ ጥዕናኦም ሓተቶም እቲ ብዛዕባኡ እተዛረበኩምኒ ኣረጊት ኣቦኹምከ ደሓንዶ ኣሎ፡ ገናዶ ብህይወቱ ኣሎ ከኣ በሎም።