Genesis 43:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሰላም ይኹነልኩም፡ ኣይትፍርሁ፡ ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦኹምን ኣብ ጁባኹም መዝገብ ሂቡኩም ኣሎ። ገንዘብካ ነይሩኒ። ንሲምኦን ድማ ናብኦም ኣውጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አላቸው፥ “ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁ የአባቶቻችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁንስ መዝኜ ተቀብያለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አላቸው። ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁና የአባታችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤቱ አዛዥም፥ “አይዞአችሁ አትፍሩ፤ በየስልቾቻችሁ ውስጥ ያገኛችሁትን ገንዘብ የሰጣችሁ የእናንተም የአባቶቻችሁም አምላክ ነው፤ እኔ እንደሆንኩ ብሩን ተቀብያለሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ፥ “ሄዌ አይነ ባዋ፤ ያዮፕተ! ህንተንቱ ጾሳይ፥ ህንተንቱ አዉዋ ጾሳይ፥ ህንተንቱ ኦጎሩዋ ግዶን ህንተንቶ ብራ እሜዳ፤ ታን ህንተንቱ ብራ አካድ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ፥ እ ስሞና ኡንቱንቱኮ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta, «Hewe ayinne baawa; yayyoppite! hinttenttu S'oossay, hinttenttu aawuwaa S'oossay, hinttenttu ogoruwaa giddon hinttenttoo biraa immeedda; taani hinttenttu biraa akkaad» yaageedda. Hewaappe guyye, I Simoona unttunttukko keseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin izi isttas, «Aykkoy baa hessas babofte! Intte Xoossi intte aawa Xoossi intte ogoro giddon inttes bira immides; tani intte biraa ekkadis» gides. Hessafe guye Simoona isttako kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢዚ ኢስታስ፥ «ኣይኮይ ባ ሄሳስ ባቦፍቴ! ኢንቴ ጾሲ ኢንቴ ኣዋ ጾሲ ኢንቴ ኦጎሮ ጊዶን ኢንቴስ ቢራ ኢሚዴስ፤ ታኒ ኢንቴ ቢራ ኤካዲስ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ሲሞና ኢስታኮ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ዛሪድ፥ “አይኮይ ባዋ፥ ያዮፍተ፤ ህንተ ፆሳይ፥ ህንተ አዋ ፆሳይ፥ ህንተ ኦጎሩዋን ህንተዉ ሚሸ እሚስ። ታኒ ህንተ ጭግዳ ሚሽያ ኩመ ኤካስ” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ስሞና ኤንታኮ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I zaaridi, “Aykoy baawa, yayofite; hinte Xoossay, hinte aawa Xoossay, hinte ogoruwan hintew miishe immis. Taani hinte ciggida miishiya kumethi ekas” yaagis. Hessafe guye, Simoona entako kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤቱ አዛዥም፣ “አይዟችሁ አትፍሩ፤ በየስልቾቻችሁ ውስጥ ያገኛችሁትን ገንዘብ የሰጣችሁ የእናንተም የአባቶቻችሁም አምላክ (ኤሎሂም) ነው፤ እኔ እንደ ሆንሁ ብሩን ተቀብያለሁ” አላቸው። ከዚያም ስምዖንን አውጥቶ አገናኛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤቱም አዛዥ “በዚህ ጉዳይ ጭንቀትና ፍርሀት አይድረስባችሁ፤ የእናንተና የአባታችሁ አምላክ ይህን ገንዘብ በየስልቻዎቻችሁ አስቀምጦላችሁ ይሆናል፤ የእናንተን ገንዘብ ግን እኔ ተቀብዬአለሁ” አላቸው። ከዚህ በኋላ ስምዖንን ወደ እነርሱ አመጣው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ኣይዞኹም ኣይትፍርሑ። ኣብ ለቛቱኹም ገንዘብ ዝሃበኩም ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦታትኩምን እዩ፤ ገንዘብኩምስ በፂሑኒ እዩ” በሎም። ንስምኦንውን ናብኣቶም ኣምፅኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ኣጆኹም ኣይትፍርሁ። ኣብ ዓይብትኹም መዝገብ ዝሀብኩም ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦኹምን እዩ፡ ገንዘብኩምሲ ኣትዩኒ ኣዩ በለ። ንስምኦን ከኣ ናባታቶም ኣውጽኦ። |