Genesis 43:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ሰላም ይኹነልኩም፡ ኣይትፍርሁ፡ ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦኹምን ኣብ ጁባኹም መዝገብ ሂቡኩም ኣሎ። ገንዘብካ ነይሩኒ። ንሲምኦን ድማ ናብኦም ኣውጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አላ​ቸው፥ “ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን፥ አት​ፍሩ፤ አም​ላ​ካ​ችሁ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ አም​ላክ በዓ​ይ​በ​ታ​ችሁ የተ​ሰ​ወረ ገን​ዘብ ሰጣ​ችሁ፤ ብራ​ች​ሁ​ንስ መዝኜ ተቀ​ብ​ያ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አላቸው። ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁና የአባታችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤቱ አዛዥም፥ “አይዞአችሁ አትፍሩ፤ በየስልቾቻችሁ ውስጥ ያገኛችሁትን ገንዘብ የሰጣችሁ የእናንተም የአባቶቻችሁም አምላክ ነው፤ እኔ እንደሆንኩ ብሩን ተቀብያለሁ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኡንቱንታ፥ “ሄዌ አይነ ባዋ፤ ያዮፕተ! ህንተንቱ ጾሳይ፥ ህንተንቱ አዉዋ ጾሳይ፥ ህንተንቱ ኦጎሩዋ ግዶን ህንተንቶ ብራ እሜዳ፤ ታን ህንተንቱ ብራ አካድ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ፥ እ ስሞና ኡንቱንቱኮ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I unttuntta, «Hewe ayinne baawa; yayyoppite! hinttenttu S'oossay, hinttenttu aawuwaa S'oossay, hinttenttu ogoruwaa giddon hinttenttoo biraa immeedda; taani hinttenttu biraa akkaad» yaageedda. Hewaappe guyye, I Simoona unttunttukko keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin izi isttas, «Aykkoy baa hessas babofte! Intte Xoossi intte aawa Xoossi intte ogoro giddon inttes bira immides; tani intte biraa ekkadis» gides. Hessafe guye Simoona isttako kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢዚ ኢስታስ፥ «ኣይኮይ ባ ሄሳስ ባቦፍቴ! ኢንቴ ጾሲ ኢንቴ ኣዋ ጾሲ ኢንቴ ኦጎሮ ጊዶን ኢንቴስ ቢራ ኢሚዴስ፤ ታኒ ኢንቴ ቢራ ኤካዲስ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ሲሞና ኢስታኮ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ዛሪድ፥ “አይኮይ ባዋ፥ ያዮፍተ፤ ህንተ ፆሳይ፥ ህንተ አዋ ፆሳይ፥ ህንተ ኦጎሩዋን ህንተዉ ሚሸ እሚስ። ታኒ ህንተ ጭግዳ ሚሽያ ኩመ ኤካስ” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ስሞና ኤንታኮ ከስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I zaaridi, “Aykoy baawa, yayofite; hinte Xoossay, hinte aawa Xoossay, hinte ogoruwan hintew miishe immis. Taani hinte ciggida miishiya kumethi ekas” yaagis. Hessafe guye, Simoona entako kessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤቱ አዛዥም፣ “አይዟችሁ አትፍሩ፤ በየስልቾቻችሁ ውስጥ ያገኛችሁትን ገንዘብ የሰጣችሁ የእናንተም የአባቶቻችሁም አምላክ (ኤሎሂም) ነው፤ እኔ እንደ ሆንሁ ብሩን ተቀብያለሁ” አላቸው። ከዚያም ስምዖንን አውጥቶ አገናኛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤቱም አዛዥ “በዚህ ጉዳይ ጭንቀትና ፍርሀት አይድረስባችሁ፤ የእናንተና የአባታችሁ አምላክ ይህን ገንዘብ በየስልቻዎቻችሁ አስቀምጦላችሁ ይሆናል፤ የእናንተን ገንዘብ ግን እኔ ተቀብዬአለሁ” አላቸው። ከዚህ በኋላ ስምዖንን ወደ እነርሱ አመጣው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ኣይዞኹም ኣይትፍርሑ። ኣብ ለቛቱኹም ገንዘብ ዝሃበኩም ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦታትኩምን እዩ፤ ገንዘብኩምስ በፂሑኒ እዩ” በሎም። ንስምኦንውን ናብኣቶም ኣምፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ኣጆኹም ኣይትፍርሁ። ኣብ ዓይብትኹም መዝገብ ዝሀብኩም ኣምላኽኩምን ኣምላኽ ኣቦኹምን እዩ፡ ገንዘብኩምሲ ኣትዩኒ ኣዩ በለ። ንስምኦን ከኣ ናባታቶም ኣውጽኦ።