Genesis 43:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኻብ ግብጺ ዘምጽእዎ ስርናይ ምስ በልዑ ድማ፡ ኣቦኦም፡ ተመለሱ፡ ምግቢ ግዝኡልና፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅም ያመጡትን እህል በልተው ከፈጸሙ በኋላ አባታቸው፥ “እንደገና ሂዱ፤ ጥቂት እህል ሸምታችሁ አምጡልን” አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከግብጽ ያመጡትንም እህል በልተው ከጨረሱ በኋላ፥ አባታቸው “እስቲ እንደገና ወርዳችሁ፥ ጥቂት እህል ሸምቱልን” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ኡንቱንቱ ግብጼፐ አሄዳ ካ ኡባ ም ዉርስ ድግና፥ ኡንቱንቱ አዉ፥ “ቃይካ ጉየ ቢደ ኑዉ አማሬዳ ካ ዎምተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina unttunttu Gibs'eppe aheedda katsaa ubbaa mi wurssi diggina, unttunttu aawuu, «K'aykka guyye biide nuw amareeda katsaa woomite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti Gibxeppe ehida kaththay mulera wuriin istta aaway, «Qasseka guye biidi nuus guuththa kath shammite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ ጊብጼፔ ኤሂዳ ካይ ሙሌራ ዉሪን ኢስታ ኣዋይ፥ «ቃሴካ ጉዬ ቢዲ ኑስ ጉ ካ ሻሚቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያንን፥ ኤንቲ ግብፀፈ ኤህዳ ካ ኡባ ምድ ኦንግን፥ ኤንታ አዋይ፥ “ቃስካ ግብፀ ብድ ኑስ ጉ ካ ሻምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaanin, enti Gibxefe ehida katha ubba midi ongin, enta aaway, “Qassika Gibxe bidi nuus guutha kathi shammite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ ያመጡትንም እህል በልተው ከጨረሱ በኋላ፣ አባታቸው “እስቲ እንደ ገና ወርዳችሁ፣ ጥቂት እህል ሸምቱልን” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብ ቤተሰብ ከግብጽ የመጣውን እህል ተመግበው በጨረሱ ጊዜ አባታቸው “እንደገና ወደ ግብጽ ሂዱና ጥቂት እህል ሸምቱልን” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻብ ግብፂ ዘምፅእዎ እኽሊ በሊዖም ምስ ወድኡ ድማ፥ ኣቦኣቶም ያእቆብ፥ “ተመሊስኩም ቁሩብ እኽሊ ሸምቱልና” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ እቲ ኻብ ግብጺ ዘምጽእዎ እኽሊ በሊዖም ምስ ወድኡ፡ ኣቦኦም ተመሊስኩም ሒደት እኽሊ ሽምቱልና በሎም። |