Genesis 43:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ናብ ቤት ዮሴፍ ስለ ዘእተዉ ፈርሁ። ይብሉ ድማ፥ ብሰንኪ እቲ ፈለማ ናብ ጁባና ዝተመልሰ ገንዘብ፥ ኣምጺእና፤ ኣብ ልዕሌና ኣጋጣሚ ክደሊ እሞ ኣብ ልዕሌና ክወድቕን ከም ባሮትን ኣእዱግናን ክወስደና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያም ሰዎች ወደ ዮሴፍ ቤት እንደ ገቡ በአዩ ጊዜ እንዲህ አሉ፥ “በዓይበታችን ቀድሞ ስለ ተመለሰው ብር ሊተነኰሉብን፥ ሊወድቁብንም፥ እኛንም በባርነት ሊገዙን፥ አህዮቻችንንም ሊወስዱ ወደዚህ አስገቡን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ወደ ዮሴፍ ቤት ስለ ገቡ ፈሩ፤ እንዲህም አሉ። በዓይበታችን ቀድሞ ስለ ተመለሰው ብር ሊተነኰልብን ሊወድቅብንም፥ እኛንም በባርነት ሊገዛ አህዮቻችንንም ሊወስድ ወደዚህ አስገባን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ወደ ዮሴፍ ቤት በመወሰዳቸው ፈሩ፤ እነርሱም፥ “ወደዚህ የመጣነው፥ ቀደም ሲል እዚህ መጥተን ስንመለስ በየስልቾቻችን ውስጥ ተመልሶ በተጨመረው ብር ሰበብ ነው። ሰውዬው ጥቃት ሊፈጽምብን፥ አስገድዶ ባሮቹ ሊያደርገንና አህዮቻችንን ሊቀማን ይፈልጋል” ብለው ሠጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳቱ ዮሴፎ ሶ ቤዳ ድራዉ፥ ያዬድኖ፤ ኡንቱንቱ፥ “ኑን ሀዋ ዬዳዌ ኮይሮ ኦጎሩዋና ስሚደ ቤዳ ብራ ድራሳ፤ እ ኑና ዋናዉ፥ አይለተን ሞዳናዉነ ኑ ሀረቱዋ አካናዉ ሀኔዳ” ያጊደ ቆፔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asatuu Yooseefo soo beedda diraw, yayyeeddino; unttunttu, «Nuuni hawaa yeeddawe koyro ogoruwaanna simmiide beedda biraa diraassa; I nuuna wad'd'anaw, ayiletetsaan mooddanawunne nu haretuwaa akkanaw haneedda» yaagiide k'oppeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asati Yooseefe soo bida gishshas babbida; isttas, «Istti nuna hayssa ehiday koyro nu ogorora simmi bida biraa gishshas gidontta aggenna; izi nuna qohanaas aylleteththan haaranaassinne nu hareta ekkanaas hanees» gi qoppida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳቲ ዮሴፌ ሶ ቢዳ ጊሻስ ባቢዳ፤ ኢስታስ፥ «ኢስቲ ኑና ሃይሳ ኤሂዳይ ኮይሮ ኑ ኦጎሮራ ሲሚ ቢዳ ቢራ ጊሻስ ጊዶንታ ኣጌና፤ ኢዚ ኑና ቆሃናስ ኣይሌቴን ሃራናሲኔ ኑ ሃሬታ ኤካናስ ሃኔስ» ጊ ቆፒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዮሰፋ ሶ ብሸ፥ ያይድ፥ “ኤንቲ ኑና ሀይሳ ኤህዳይ ኮይሮ ኑ ኦጎሩዋን ስምዳ ሚሽያ ግሾ ግዶና አገና። ኤንቲ ኑና ቆህድ አይለተን ሃሮናነ ኑ ሀረታ ኤኮና አጎኮና” ያግ ህርግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Yoosefa soo bishe, yayidi, “Enti nuna haysa ehiday koyro nu ogoruwan simmida miishiya gisho gidonna aggenna. Enti nuna qohidi aylletethan haaronnanne nu hareta ekona aggokona” yaagi hirgidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹም ወደ ዮሴፍ ቤት በመወሰዳቸው ፈሩ፤ እነርሱም፣ “ወደዚህ የመጣነው፣ ቀደም ሲል እዚህ መጥተን ስንመለስ በየስልቾቻችን ውስጥ ተመልሶ በተጨመረው ብር ሰበብ ነው። ሰውየው ጥቃት ሊፈጽምብን፣ አስገድዶ ባሮቹ ሊያደርገንና አህዮቻችንን ሊቀማን ይፈልጋል” ብለው ሠጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወደ እዚህ ያመጡን በመጀመሪያ ጊዜ በስልቻዎቻችን ውስጥ ተመልሶ ስለ ተገኘው ገንዘብ ሳይሆን አይቀርም” በማለት፤ ሰዎቹ ወደ ዮሴፍ ቤት በሚሄዱበት ጊዜ እጅግ ፈሩ፤ “በዚህ ምክንያት ያሠቃዩናል፤ አህዮቻችንን ወስደው እኛንም የእነርሱ ባሪያዎች ያደርጉናል” ብለውም አሰቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ናብ ገዛ ዮሴፍ ስለ ዘእተዎም ፈርሑ። “ናብዙይ ኣእትዩና ዘሎ፥ ብምኽንያት እቲ ብቐዳማይ ኣብ ለቛቱና ዝተመለሰ ገንዘብ እዩ፤ ሕዚ ምኽንያት ገይሩ ጕድኣት ከብፅሐልና፥ ነእዱግና ኽወስድ፥ ንኣና ኸዓ ባሮቱ ኽገብረና እዩ” ኢሎም ሓሰቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰባት ድማ፡ ናብ ቤት ዮሴፍ ስለ ዘእተውዎም ፈርሁ፡ ብዛዕባ እቲ በታ ቐዳመይቲ ጊዜ ኣብ ዓይብትና እተመልሰ ገንዘብ እዩ ንኣና ኣብዚ ዘእተወና፡ ጎይዩ ሓደጋ ኺወድቀና እሞ ባሮት ክንከውን፡ ንኣናን ነእዱግናን ኪወስድ ኣዩ፡ ከኣ በሉ። |