Genesis 43:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሴፍ ንብንያም ምሳታቶም ምስ ረኣዮ፡ ንሓላፊ ቤቱ፡ ነዞም ሰባት እዚኣቶም ናብ ገዛኻ ኣምጺእካ ቀተሎም፡ ተዳሎ። እዞም ሰባት እዚኣቶም ቀትሪ ምሳይ ክድረሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ብን​ያ​ምን ከእ​ነ​ርሱ ጋር በአ​የው ጊዜ የቤ​ቱን አዛዥ እን​ዲህ ብሎ አዘ​ዘው፥ “እነ​ዚ​ያን ሰዎች ወደ ቤት አስ​ገ​ባ​ቸው፤ እር​ድም እረድ፤ አዘ​ጋ​ጅም፤ እነ​ዚያ ሰዎች በእ​ኩለ ቀን ከእኔ ጋር ይበ​ላ​ሉና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ብንያምን ከእነርሱ ጋር ባየው ጊዜ የቤቱን አዛዥ እንዲህ ብሎ አዘዘው። እነዚያን ሰዎች ወደ ቤት አስገባቸው፥ እርድም እረድ አዘጋጅም፥ እነዚያ ሰዎች በእኩለ ቀን ከእኔ ጋር ይበላሉና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍ ብንያምን ከወንድሞቹ ጋር ባየው ጊዜ የቤቱን አዛዥ፥ “እነዚህን ሰዎች ወደ ቤት ይዘሃቸው ሂድ፤ ዛሬ ቀትር ላይ አብረውኝ ስለሚበሉ ፍሪዳ ተጥሎ ምሳ ይዘጋጅ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ቢንያማ ኡንቱንቱና በኤዳ ዎደ፥ ባረ ጎለ ካፑዋ፥ “ሄ አሳ ታ ሶ አካደ ባ፤ እት መህያ ሹካደ ጊግሳ፤ ኡንቱንቱ ሴታ ጋላሳን ላጻ ታናና ሚኖ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo Biiniyaama unttunttunna be'eedda wode, bare golle kaappuwaa, «He asaa ta soo akkaade ba; itti mehiyaa shukkaade giigissa; unttunttu seeta gallassan laas'aa taananna miino» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey ba ishatara Biniyaame be7idi ba keeththa halaqaza, «Ha asata taso ekkada ba; hachcha gallas istti tanara quma maana mala mehe shukkada giigsa» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ባ ኢሻታራ ቢኒያሜ ቤኢዲ ባ ኬ ሃላቃዛ፥ «ሃ ኣሳታ ታሶ ኤካዳ ባ፤ ሃቻ ጋላስ ኢስቲ ታናራ ቁማ ማና ማላ ሜሄ ሹካዳ ጊጊሳ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ብንያመ ኤንታራ በእዳ ዎደ ባ ኬ ካፑዋኮ፥ “ሀ አሳታ ታ ሶ ኤካዳ ባ። እስ መሄ ሹካዳ ጊግሳ፤ ኤንቲ ካ ታራ ማና” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi Biniyaame entara be7ida wode ba keetha kaapuwako, “Ha asata ta soo ekada ba. Issi mehe shukada giigisa; enti kathi taara maana” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍ ብንያምን ከወንድሞቹ ጋር ባየው ጊዜ የቤቱን አዛዥ፣ “እነዚህን ሰዎች ወደ ቤት ይዘሃቸው ሂድ፤ ዛሬ ቀትር ላይ አብረውኝ ስለሚበሉ ፍሪዳ ተጥሎ ምሳ ይዘጋጅ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ ብንያምን ከእነርሱ ጋር ባየው ጊዜ የቤቱን አዛዥ ጠራውና “እነዚህን ሰዎች ወደ ቤት ውሰዳቸው፤ ዛሬ ቀን ከእኔ ጋር ምሳ ስለሚበሉ አንድ ከብት ዕረድና አዘጋጅ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ከዓ ንብንያም ምስኣቶም ምስ ረአዮ፥ ንኣዛዚ ገዛኡ፥ “እዞም ሰባት እዚኣቶም ቀትሪ ምሳይ ክመስሑ እዮም እሞ፥ ናብ ገዛይ ኣእትዎም፤ ሕሩድ ሓሪድካውን ኣሰናዱ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሴፍ ከኣ ንብንያም ምሳታቶም ምስ ረኣኣዮ፡ ንኣዛዝ ቤቱ፡ እዞም ሰባት ናብ ቤተይ ኣእትዎም፡ ሕሩድ ሐሪድኩምውን ኣዳሉ በሎ።