Genesis 43:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ነቲ ህያብ ወሰድዎ፡ ዕጽፊ ገንዘብ ድማ ኣብ ኢዶም ወሰዱ፡ ንብንያም ድማ። ተንሲኡ ድማ ናብ ግብጺ ወሪዱ ኣብ ቅድሚ ዮሴፍ ደው በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰዎቹም በእጃቸው ያችን እጅ መንሻና ብራቸውን በእጥፍ፥ ብንያምንም ከእነርሱ ጋር ወሰዱ፤ ተነሥተውም ወደ ግብፅ ወረዱ፤ በዮሴፍም ፊት ቆሙ፤ ሰገዱለትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎቹም በእጃቸው ያችን እጅ መንሻና አጠፌታውን ብር ብንያምንም ወሰዱ፤ ተነሥተውም ወደ ግብፅ ወረዱ፥ በዮሴፍም ፊት ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች እጅ መንሻውን፥ የብሩን ዕጥፍ እንዲሁም ብንያምን ይዘው ተነሡ፤ ወደ ግብጽም በፍጥነት ወረዱ፤ ዮሴፍም ፊት ቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ሄ አሳቱ እሞታነ ላኡ ኩሸ ብራነ ቃይ ቢንያማነ አኬድኖ። ኡንቱንቱ ዱገ ግብጼ ቢደ፥ ዮሴፎ ስን ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw he asatuu imotaanne laa"u kushe biraanne k'ay Biiniyaamanne akkeeddino. Unttunttu duge Gibs'e biide, Yooseefo sintsa shiik'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas he asati kushe genththo kase biraas nam7u kushe qasse Biniyaame ekkidi duge Gibxe biidi Yooseefe sinth shiiqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሄ ኣሳቲ ኩሼ ጌን ካሴ ቢራስ ናምኡ ኩሼ ቃሴ ቢኒያሜ ኤኪዲ ዱጌ ጊብጼ ቢዲ ዮሴፌ ሲን ሺቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እሻንት ዎላ ባንታ እምያባታ፥ ናምኡ ኩሸ ሚሽያነ ብንያመ ባንታራ ኤክድ ብዶሶና። ኤንቲ ግብፀ ጋክድ፥ ዮሰፋ ስን ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, ishanti wolla banta immiyabata, nam7u kushe miishiyanne Biniyaame bantara ekidi bidosona. Enti Gibxe gakidi, Yoosefa sinthe shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹም እጅ መንሻውን፣ የብሩን ዕጥፍ እንዲሁም ብንያምን ይዘው ተነሡ፤ ወደ ግብፅም በፍጥነት ወረዱ፤ ዮሴፍም ፊት ቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ወንድማማቾቹ ገጸ በረከቱንና እጥፍ ገንዘብ ይዘው ከብንያም ጋር ወደ ግብጽ ለመሄድ ጒዞ ጀመሩ፤ እዚያም በደረሱ ጊዜ ወደ ዮሴፍ ፊት ቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ገፀ በረከት ሒዞም፥ ዕፅፊ ገንዘብ ተማሊኦም፥ ንብንያምውን ሒዞም፥ ናብ ግብፂ ወሪዶም፥ ኣብ ቅድሚ ዮሴፍ ደው በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብ ድማ ነጺ ገጽ በረኸት እዚ ወሰዱ፡ ዕድፊ ገንዘብ ከኣ ኣብ ኢዶም ንብንያምውን ሒዞም ተንስኡ፡ ናብ ግብጺ ወሪዶም ድማ ኣብ ቅድሚ ዮሴፍ ደው በሉ። |