Genesis 43:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዅሉ ዚኽእል ኣምላኽ ድማ፡ ነቲ ኻልእ ሓውኻን ንቢንያምን ምእንቲ ኺሰዶም፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ሰብኣይ ምሕረት ይሃበካ። ደቀይ እንተተዘሚተ ኣነ እየ ዝዝረፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ኬም በዚያ ሰው ፊት ሞገ​ስን ይስ​ጣ​ችሁ፤ ያን ወን​ድ​ማ​ች​ሁ​ንና ብን​ያ​ም​ንም ይመ​ል​ስ​ላ​ችሁ፤ እኔም ልጆ​ችን እን​ዳ​ጣሁ አጣሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉን የሚችል አምላክም ሌላውን ወንድማችሁንና ብንያምን ከእናንተ ጋር ይሰድድ ዘንድ በዚያ ሰው ፊት ምሕረትን ይስጣችሁ፤ እኔም ልጆቼን እንዳጣሁ አጣሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌላውን ወንድማችሁንና ብንያምን ይዛችሁ ለመመለስ እንድትችሉ ሁሉን የሚችል አምላክ በምሕረቱ የዚያን ሰው ልብ ያራራላችሁ። እንግዲህ ልጆቼንም ባጣ ምን አደርጋለሁ፤ ያመጣውን እቀበላለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ህንኮ ህንተንቱ እሻ የዳና ማላ፥ ቢንያመነ ህንተናና ያና ማላ፥ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳይ ሄ ብታኒ ህንተንቶ ቃረታናዳን ኦ። ታና ግዶፐ፥ ታ ናናቱዋፐ መላ አቶፐነ አታድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hinkko hinttenttu ishaa yeddana mala, Biiniyaamenne hinttenana yaana mala, Ubbaa Danddayiyaa S'oossay he bitanii hinttenttoo k'arettanaadan ootso. Taana gidooppe, ta naanatuwaappe mela attooppenne ataad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hankko intte ishaa yeddana mala Biniyaameykka inttenara simmi yaana mala Ubbaa Dandayza Xoossay he addezi inttes qadhettana mala ooththo; tani gidikko ta naytappe mela attikonne attays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሃንኮ ኢንቴ ኢሻ ዬዳና ማላ ቢኒያሜይካ ኢንቴናራ ሲሚ ያና ማላ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳይ ሄ ኣዴዚ ኢንቴስ ቃታና ማላ ኦ፤ ታኒ ጊዲኮ ታ ናይታፔ ሜላ ኣቲኮኔ ኣታይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሀንኮ ህንተ እሻነ ብንያመ ህንተራ የዳና መላ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳይ ሄ ኡራይ ህንተዉ ቃታናዳ ኦ። ታና ግድኮ፥ ታ ናይታፐ መላ አትኮካ አታስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I hanko hinte ishaanne Biniyaame hintera yeddana mela Ubbaa Danda7iya Xoossay he uray hintew qadhetanada ootho. Tana gidiko, ta naytape mela attikoka attas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌላውን ወንድማችሁንና ብንያምን ይዛችሁ ለመመለስ እንድትችሉ ሁሉን የሚችል አምላክ በምሕረቱ የዚያን ሰው ልብ ያራራላችሁ። እንግዲህ ልጆቼንም ባጣ ምን አደርጋለሁ፤ ያመጣውን እቀበላለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብንያምንና ሌላውንም ወንድማችሁን መልሶ እንዲሰጣችሁ ሁሉን የሚችል አምላክ የዚያን ሰው ልብ ያራራላችሁ። እኔ በበኩሌ ልጆቼን ካጣሁ፥ ባዶ እጄን መቅረቴ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሓደ ሓውኩምን ንብንያምን ምሳኻትኩም ምእንቲ ኽሰዶም፥ እቲ ዅሉ ዝኽእል እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ እቲ ሰብኣይ ሞገስ ይሃብኩም። ኣነ ውሉድ እንተ ሰኣንኩ፥ እስኣን” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሓደ ሓውኹምን ንብንያምን ምሳኻትኩም ምእንቲ ኺሰዶም እቲ ኹሉ ዝኽእል ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ እቲ ሰብኣይ ምሕረት ይሀብኩም። ኣነ ውሉድ እንተ ሰኣንኩ፡ ውሉድ እስእን በሎም።