Genesis 43:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ ዘይንጠራጠር፡ ንኻልኣይ ግዜ ምተመልስና ነይርና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባንዘገይስ ኖሮ አሁን ሁለተኛ ጊዜ በተመለስን ነበር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባንዘገይስ ኖሮ አሁን ሁለተኛ ጊዜ በተመለስን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን ያህል ባንዘገይ ኖሮ፥ እስካሁን ሁለት ጊዜ ደርሰን መመለስ በቻልን ነበር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ጋምእቤናዋ ግድንቶ፥ ሀኖደ ላኤንዋ ያ ጋኪደ ስማና ሽን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni gam"ibeenawaa gidintto, hannoode laa'entsuwaa yaa gakkiide simmana shin» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni haan gam7onttaako hanni wode nam7anththo gede gakkidi ha simmana shin» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ሃን ጋምኦንታኮ ሃኒ ዎዴ ናምኣን ጌዴ ጋኪዲ ሃ ሲማና ሺን» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ጋምኦናባ ግድያኮ፥ ሀኖደ ናምአን ያ ስማና ሽን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu gam7onaba gidiyako, hannoode nam7antho yaa simmana shin” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ያህል ባንዘገይ ኖሮ፣ እስካሁን ሁለት ጊዜ ደርሰን መመለስ በቻልን ነበር።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ያህል ባንዘገይ ኖሮ እስከ አሁን ሁለት ጊዜ እዚያ ደርሰን መመለስ በቻልን ነበር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ሕዚ ደንጕና እንተ ዘይንኸውንስ ድሮኳ ኻልኣይ ጊዜ ተመሊስና ምሃለና ኔርና” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳዕ ሕጂ እንተ ዘይንድንጉስ፡ ኤረ ኻልኣይ እዋን እኳ ተመሊስና መሀሎና ኔርና በሎ። |