Genesis 42:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሴፍ ድማ ነቲ ዝሓለምዎ ሕልሚ ዘኪሩ፡ ንስኻትኩም ሰለይቲ ኢኹም፡ በሎም። ዕርቃን እታ ዝመጻእካላ ምድሪ ንምርኣይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እና​ንተ ሰላ​ዮች ናችሁ ፤ የሀ​ገ​ሩን ሁኔታ ልታዩ መጥ​ታ​ች​ኋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ስለ እነርሱ አይቶት የነበረውን ሕልም አሰበ። እንዲህም አላቸው። እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የምድሩን ዕራቁትነት ልታዩ መጥታችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ስለ ወንድሞቹ ያየው ሕልም ትዝ አለውና፥ “ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁት አገራችን በየትኛው በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ ዮሴፎ ኡንቱንቱዋ አኩመቴዳ ባረ አኩሙዋ ሀሳዪደ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ጌድ ጼልያ አሳ፤ ህንተንቱ ኑ ቢታን ናጉ ለፕያ ባጋይ ሀቃዌንቶ በአናዉ ዬድታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, Yooseefo unttunttuwaa akumeteedda bare akumuwaa hassayiide unttuntta, «hinttenttu geeddi s'eelliyaa asaa; hinttenttu nu biittan naagu leppiyaa baggay hak'awentto be'anaw yeeddita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heerakka Yooseefey istta gishshas agumettida agumoza qoppidi isttas, «Intte dere xomosiza asa; intte nu biittan naagey leppiza baggay awayssako xeellanaas yideta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄራካ ዮሴፌይ ኢስታ ጊሻስ ኣጉሜቲዳ ኣጉሞዛ ቆፒዲ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ዴሬ ጾሞሲዛ ኣሳ፤ ኢንቴ ኑ ቢታን ናጌይ ሌፒዛ ባጋይ ኣዋይሳኮ ጼላናስ ዪዴታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ኤንታባ አሙህዳ ባ አሙሁዋ አኬክድ ኤንታኮ፥ “ህንተ ዎቻናዉ ይዳ አስ፥ ህንተ ኑ ቢታን ናጎይ ለፕያ ባጋይ አዉነኮ በአናዉ ይደታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi entaba amuhida ba amuhuwa akeekidi entako, “Hinte wochanaw yida asi, hinte nu biittan naagoy lepiya baggay awuneko be7anaw yideta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ስለ ወንድሞቹ ያየው ሕልም ትዝ አለውና፣ “ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁት አገራችን በየትኛው በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ እነርሱ ያየው ሕልም ሁሉ ትዝ አለውና “እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁትም የአገራችንን ደካማነት እምን ላይ እንደ ሆነ ለመሰለል ነው” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ድማ ነቲ ብዛዕባኣቶም ሓሊምዎ ዝነበረ ሕልምታት ዘከረ። ንሱ ድማ “ንስኻትኩም ኵነታት እዛ ምድሪ ኽትስልሉ ዝመፃእኹም ሰለልቲ ኢኹም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሴፍ ድማ ነቲ ብዛዕብኦም ሐሊምዎ ዝነበረ ሕልምታት ዘከረ ንስኻትኩም እዛ ሃገር ቃላዕ ምዃና ኽትርእዩ ዝመጻእኩም፡ ሰለይቲ ኢኹም፡ ከኣ በሎም።