Genesis 42:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ነቲ ዝሓለምዎ ሕልሚ ዘኪሩ፡ ንስኻትኩም ሰለይቲ ኢኹም፡ በሎም። ዕርቃን እታ ዝመጻእካላ ምድሪ ንምርኣይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አላቸው፥ “እናንተ ሰላዮች ናችሁ ፤ የሀገሩን ሁኔታ ልታዩ መጥታችኋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ስለ እነርሱ አይቶት የነበረውን ሕልም አሰበ። እንዲህም አላቸው። እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የምድሩን ዕራቁትነት ልታዩ መጥታችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ስለ ወንድሞቹ ያየው ሕልም ትዝ አለውና፥ “ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁት አገራችን በየትኛው በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ ዮሴፎ ኡንቱንቱዋ አኩመቴዳ ባረ አኩሙዋ ሀሳዪደ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ጌድ ጼልያ አሳ፤ ህንተንቱ ኑ ቢታን ናጉ ለፕያ ባጋይ ሀቃዌንቶ በአናዉ ዬድታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, Yooseefo unttunttuwaa akumeteedda bare akumuwaa hassayiide unttuntta, «hinttenttu geeddi s'eelliyaa asaa; hinttenttu nu biittan naagu leppiyaa baggay hak'awentto be'anaw yeeddita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heerakka Yooseefey istta gishshas agumettida agumoza qoppidi isttas, «Intte dere xomosiza asa; intte nu biittan naagey leppiza baggay awayssako xeellanaas yideta» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄራካ ዮሴፌይ ኢስታ ጊሻስ ኣጉሜቲዳ ኣጉሞዛ ቆፒዲ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ዴሬ ጾሞሲዛ ኣሳ፤ ኢንቴ ኑ ቢታን ናጌይ ሌፒዛ ባጋይ ኣዋይሳኮ ጼላናስ ዪዴታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ኤንታባ አሙህዳ ባ አሙሁዋ አኬክድ ኤንታኮ፥ “ህንተ ዎቻናዉ ይዳ አስ፥ ህንተ ኑ ቢታን ናጎይ ለፕያ ባጋይ አዉነኮ በአናዉ ይደታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi entaba amuhida ba amuhuwa akeekidi entako, “Hinte wochanaw yida asi, hinte nu biittan naagoy lepiya baggay awuneko be7anaw yideta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ስለ ወንድሞቹ ያየው ሕልም ትዝ አለውና፣ “ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁት አገራችን በየትኛው በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ እነርሱ ያየው ሕልም ሁሉ ትዝ አለውና “እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የመጣችሁትም የአገራችንን ደካማነት እምን ላይ እንደ ሆነ ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ ነቲ ብዛዕባኣቶም ሓሊምዎ ዝነበረ ሕልምታት ዘከረ። ንሱ ድማ “ንስኻትኩም ኵነታት እዛ ምድሪ ኽትስልሉ ዝመፃእኹም ሰለልቲ ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ነቲ ብዛዕብኦም ሐሊምዎ ዝነበረ ሕልምታት ዘከረ ንስኻትኩም እዛ ሃገር ቃላዕ ምዃና ኽትርእዩ ዝመጻእኩም፡ ሰለይቲ ኢኹም፡ ከኣ በሎም። |