Genesis 42:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ንኣሕዋቱ ርእዩ ፈለጦም፣ ንሱ ግና ንርእሱ ጓና ገበረሎምን ተሪር ተዛረቦምን። ከምኡ ድማ በሎም፥ ካበይ ኢኹም? ንሳቶም ድማ፡ ካብ ምድሪ ከነኣን ምግቢ ንምዕዳግ፡ በልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ወንድሞቹን በአያቸው ጊዜ ዐወቃቸው፤ እንደማያውቃቸውም ሆነ፤ ክፉ ቃልንም ተናገራቸው፥ “እናንተ ከወዴት መጣችሁ?” አላቸው። እነርሱም፥ “ከከነዓን ምድር እህል ልንሸምት የመጣን ነን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ወንድሞቹን አይቶ አወቃቸው፤ ተለወጠባቸውም፥ ክፉ ቃልንም ተናገራቸው። እናንተ ከወዴት መጣችሁ? አላቸው። እነርሱም። ከከነዓን ምድር እህል ልንሸምት የመጣን ነን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ወንድሞቹን ገና ሲያያቸው ወዲያውኑ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን እንደማያውቃቸው ሆኖ፥ “ከየት የመጣችሁ ናችሁ?” ብሎ በቁጣ ቃል ተናገራቸው። እነርሱም፥ “እህል፤ ለመሸመት ከከነዓን ምድር የመጣን ነን” ብለው መለሱለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባረ እሻቱዋ በኦ ሳን ኤር አጌዳ፤ ሽን እ ኡንቱንታ ኤረናዋዳን ላመቴዳ፤ እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ሀቃፐ ዬድቴ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ካ ዎማናዉ፥ ካናነ ቢታፐ ዬዶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bare ishatuwaa be'o saani eri aggeeda; shin I unttuntta erennawaadan laametteedda; I unttuntta, «hinttenttu hak'appe yeedditee?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Katsaa woomanaw, Kanaane biittaappe yeeddo» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey ba ishata be7ida mala erides shin izi istta erontta asa mala hanqo qaalan istta, «Intte awappe yidetii?» gi oychchides. Isttika, «Kath shammanaas, Kanaane biittafe yidos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ባ ኢሻታ ቤኢዳ ማላ ኤሪዴስ ሺን ኢዚ ኢስታ ኤሮንታ ኣሳ ማላ ሃንቆ ቃላን ኢስታ፥ «ኢንቴ ኣዋፔ ዪዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢስቲካ፥ «ካ ሻማናስ፥ ካናኔ ቢታፌ ዪዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ እሻታ በእዳ መላካ ኤር አግስ። ሽን እ ኤንታ ኤሮና አሳዳ ሀንድ፤ ኤንታኮ፥ “ህንተ አዉፐ ይደት?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ካ ሻማናዉ፥ ካናነ ቢታፈ ይዳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba ishata be7ida melaka eri aggis. Shin I enta eronna asada hanidi; entako, “Hinte awupe yideti?” yaagidi oychis. Enti, “Kathi shammanaw, Kanaane biittafe yida” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም ወንድሞቹን ገና ሲያያቸው ወዲያውኑ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን እንደማያውቃቸው ሆኖ፣ “ከየት የመጣችሁ ናችሁ?” ብሎ በቍጣ ቃል ተናገራቸው። እነርሱም፣ “እህል ለመሸመት ከከነዓን ምድር የመጣን ነን” ብለው መለሱለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ወንድሞቹን ባያቸው ጊዜ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን የማያውቃቸው በመምሰል በቊጣ ቃል “ከየት ነው የመጣችሁት?” ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም “እህል ለመሸመት ከከነዓን አገር መጣን” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ነሕዋቱ ኣለለዮም፤ ንኣኣቶም ግና ጓና መሲሉ ቐረቦም፤ ኣትሪሩውን ተዛረቦም። “ካበይ ዝመፃእኹም ኢኹም?” ኢሉ ኸዓ ጠየቖም። ንሳቶም ድማ “ካብ ምድሪ ከነዓን እኽሊ ኽንሽምት ዝመፃእና ኢና” ኢሎም መለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ከኣ ነሕዋቱ ርእዩ አለለዮም፡ ንርእሱ ግና ጓና ኣምሰለሎሶም ኣበርቲዑ ድማ ተዛረቦም። ካብ ምድሪ ኸነኣን እክሊ ኽንሽምት፡ በሉ። |