Genesis 42:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሴፍ ድማ ንኣሕዋቱ ርእዩ ፈለጦም፣ ንሱ ግና ንርእሱ ጓና ገበረሎምን ተሪር ተዛረቦምን። ከምኡ ድማ በሎም፥ ካበይ ኢኹም? ንሳቶም ድማ፡ ካብ ምድሪ ከነኣን ምግቢ ንምዕዳግ፡ በልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ወን​ድ​ሞ​ቹን በአ​ያ​ቸው ጊዜ ዐወ​ቃ​ቸው፤ እን​ደ​ማ​ያ​ው​ቃ​ቸ​ውም ሆነ፤ ክፉ ቃል​ንም ተና​ገ​ራ​ቸው፥ “እና​ንተ ከወ​ዴት መጣ​ችሁ?” አላ​ቸው። እነ​ር​ሱም፥ “ከከ​ነ​ዓን ምድር እህል ልን​ሸ​ምት የመ​ጣን ነን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ወንድሞቹን አይቶ አወቃቸው፤ ተለወጠባቸውም፥ ክፉ ቃልንም ተናገራቸው። እናንተ ከወዴት መጣችሁ? አላቸው። እነርሱም። ከከነዓን ምድር እህል ልንሸምት የመጣን ነን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም ወንድሞቹን ገና ሲያያቸው ወዲያውኑ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን እንደማያውቃቸው ሆኖ፥ “ከየት የመጣችሁ ናችሁ?” ብሎ በቁጣ ቃል ተናገራቸው። እነርሱም፥ “እህል፤ ለመሸመት ከከነዓን ምድር የመጣን ነን” ብለው መለሱለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ባረ እሻቱዋ በኦ ሳን ኤር አጌዳ፤ ሽን እ ኡንቱንታ ኤረናዋዳን ላመቴዳ፤ እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ሀቃፐ ዬድቴ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ካ ዎማናዉ፥ ካናነ ቢታፐ ዬዶ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo bare ishatuwaa be'o saani eri aggeeda; shin I unttuntta erennawaadan laametteedda; I unttuntta, «hinttenttu hak'appe yeedditee?» yaagiide oochcheedda. Unttunttu, «Katsaa woomanaw, Kanaane biittaappe yeeddo» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey ba ishata be7ida mala erides shin izi istta erontta asa mala hanqo qaalan istta, «Intte awappe yidetii?» gi oychchides. Isttika, «Kath shammanaas, Kanaane biittafe yidos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ባ ኢሻታ ቤኢዳ ማላ ኤሪዴስ ሺን ኢዚ ኢስታ ኤሮንታ ኣሳ ማላ ሃንቆ ቃላን ኢስታ፥ «ኢንቴ ኣዋፔ ዪዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢስቲካ፥ «ካ ሻማናስ፥ ካናኔ ቢታፌ ዪዶስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ባ እሻታ በእዳ መላካ ኤር አግስ። ሽን እ ኤንታ ኤሮና አሳዳ ሀንድ፤ ኤንታኮ፥ “ህንተ አዉፐ ይደት?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ካ ሻማናዉ፥ ካናነ ቢታፈ ይዳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi ba ishata be7ida melaka eri aggis. Shin I enta eronna asada hanidi; entako, “Hinte awupe yideti?” yaagidi oychis. Enti, “Kathi shammanaw, Kanaane biittafe yida” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍም ወንድሞቹን ገና ሲያያቸው ወዲያውኑ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን እንደማያውቃቸው ሆኖ፣ “ከየት የመጣችሁ ናችሁ?” ብሎ በቍጣ ቃል ተናገራቸው። እነርሱም፣ “እህል ለመሸመት ከከነዓን ምድር የመጣን ነን” ብለው መለሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ ወንድሞቹን ባያቸው ጊዜ ዐወቃቸው፤ ነገር ግን የማያውቃቸው በመምሰል በቊጣ ቃል “ከየት ነው የመጣችሁት?” ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም “እህል ለመሸመት ከከነዓን አገር መጣን” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ነሕዋቱ ኣለለዮም፤ ንኣኣቶም ግና ጓና መሲሉ ቐረቦም፤ ኣትሪሩውን ተዛረቦም። “ካበይ ዝመፃእኹም ኢኹም?” ኢሉ ኸዓ ጠየቖም። ንሳቶም ድማ “ካብ ምድሪ ከነዓን እኽሊ ኽንሽምት ዝመፃእና ኢና” ኢሎም መለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሴፍ ከኣ ነሕዋቱ ርእዩ አለለዮም፡ ንርእሱ ግና ጓና ኣምሰለሎሶም ኣበርቲዑ ድማ ተዛረቦም። ካብ ምድሪ ኸነኣን እክሊ ኽንሽምት፡ በሉ።