Genesis 42:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሴፍ ድማ ኣመሓዳሪ እታ ሃገር ነበረ፣ ንዅሉ ህዝቢ እታ ሃገር ዚሸይጥ ድማ ንሱ እዩ። ኣሕዋት ዮሴፍ ድማ መጺኦም ገጾም ናብ ምድሪ ገይሮም ኣብ ቅድሚኡ ሰገዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም በግ​ብፅ ምድር ላይ ገዥ ነበረ፤ እር​ሱም ለም​ድር ሕዝብ ሁሉ እህል ይሸጥ ነበር፤ የዮ​ሴ​ፍም ወን​ድ​ሞች በመጡ ጊዜ በም​ድር ላይ በግ​ን​ባ​ራ​ቸው ሰገ​ዱ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ በግምባራቸው ሰገዱለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ዮሴፍ የምድሪቱ ገዥ ነበር፤ ለአገሩ ሰዎች ሁሉ እህል የሚሸጥላቸው እርሱ ነበር። የዮሴፍ ወንድሞችም እንደ ደረሱ፥ ከፊቱ ቀርበው ወደ ምድር ለጥ ብለው እጅ ነሡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ዮሴፎ ሄ ቢታ አይስያዋንታነ ቢታን ደእያ አሳዉ ኡባዉ ካ ዛልእያዋ፤ ሄዋ ድራዉ ዮሴፎ እሻቱ ጋኬዳ ዎደ፥ ባረንቱ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ አዉ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Yooseefo he biittaa ayissiyaawanttanne biittan de'iyaa asaw ubbaw katsaa zal"iyaawaa; hewaa diraw Yooseefo ishatuu gakkeedda wode, barenttu deemuwaa sa'aa gatsiide aw goynneeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Yooseefey he biittaa ayssizaadenne biittan diza asaa ubbaas kath bayzisizay iza gidida gishshas Yooseefe ishati gakkida mala, ba hu7e biittan gaththidi izas ziggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ዮሴፌይ ሄ ቢታ ኣይሲዛዴኔ ቢታን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ካ ባይዚሲዛይ ኢዛ ጊዲዳ ጊሻስ ዮሴፌ ኢሻቲ ጋኪዳ ማላ፥ ባ ሁኤ ቢታን ጋዲ ኢዛስ ዚጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ዮሰፍ ሄ ቢታ አይስያ ግሾ ቢታን ደእያ አሳ ኡባስ ካ ባይዜስ። ሄሳ ግሾ፥ ዮሰፋ እሻት ያ ጋክዳ ዎደ ባንታ ሶምኡዋ ሳአ ጋድ እያዉ ዝግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yoosefi he biitta aysiya gisho biittan de7iya asa ubbaas kathi bayzees. Hessa gisho, Yoosefa ishati yaa gakida wode banta som7uwa sa7a gathidi iyaw ziggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ዮሴፍ የምድሪቱ ገዥ ነበር፤ ለአገሩ ሰዎች ሁሉ እህል የሚሸጥላቸው እርሱ ነበር። የዮሴፍ ወንድሞችም እንደ ደረሱ፣ ከፊቱ ቀርበው ወደ ምድር ለጥ ብለው እጅ ነሡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ የግብጽ ምድር አስተዳዳሪ በመሆኑ ከዓለም ዙሪያ ለሚመጡ ሰዎች ሁሉ እህል እንዲሸጥላቸው ያደርግ ነበር፤ ስለዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ወደ እርሱ መጡና ግንባራቸው መሬት እስኪነካ ዝቅ ብለው እጅ ነሡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ምድሪ ዝእዝዛ ዮሴፍ ነበረ፤ ንዅሉ ህዝቢ እታ ምድሪ እኽሊ ዝሸይጥ ድማ ንሱ ነበረ። ኣሕዋት ዮሴፍ ድማ መፂኦም፥ ኣብ ቅድሚኡ ኣብ ምድሪ ብገፆም ተደፊኦም ሰገዱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ሃገር ዚእዝዛ ድማ ዮሴፍ ከኣ ንሱ ነበረ። ኣሕዋት ዮሴፍ ድማ መጹ፡ ኣብ ቅድሚኡ ብገጾም ኣብ ምድሪ ተደፍኡ።