Genesis 42:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብንያም ሓው ዮሴፍ ግና ንያእቆብ ምስ ኣሕዋቱ ኣይሰደዶን። ምኽንያቱ፡ ክፉእ ምእንቲ ከይበጽሖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮሴፍን ወንድም ብንያምን ግን ያዕቆብ ከወንድሞቹ ጋር አልሰደደውም፥ “ምናልባት ክፉ እንዳያገኘው” ብሎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍን ወንድም ብንያምን ግን ያዕቆብ ከወንድሞቹ ጋር አልሰደደውም። ምናልባት ክፉ እንዳያገኘው ብሎአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ያዕቆብ የዮሴፍን ወንድም ብንያምን፥ ክፉ ነገር ይደርስበታል በሚል ፍርሀት ከወንድሞቹ ጋር አላከውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ያቆብ ዮሴፎ እሻ ቢንያማ አ እሻቱዋና የድቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ቆሄታነንቶነ ጊደ ቆፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yaak'oobi Yooseefo ishaa Biiniyaama Aa ishatuwaanna yeddibeenna; ayaw gooppe, I k'ohettanenttonne giide k'oppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yaaqoobey Yooseefe ishaa Biniyaame izi qohettanaakko giidi qoppida gishshas iza ishatara yeddibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ዮሴፌ ኢሻ ቢኒያሜ ኢዚ ቆሄታናኮ ጊዲ ቆፒዳ ጊሻስ ኢዛ ኢሻታራ ዬዲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ያይቆብ እ ቆሄታና ግድ ህርግዳ ግሾ ዮሰፋ እሻ ብንያመ እያ እሻታራ የድቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yayqoobi I qohetana gidi hirgida gisho Yoosefa isha Biniyaame iya ishatara yeddibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ያዕቆብ የዮሴፍን ወንድም ብንያምን፣ ክፉ ነገር ይደርስበታል በሚል ፍርሀት ከወንድሞቹ ጋር አልላከውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን “ጒዳት ይደርስበታል” ብሎ ስለ ፈራ ያዕቆብ ከዮሴፍ ጋር ከአንድ እናት የወለደውን ልጁን ብንያምን ከወንድሞቹ ጋር ወደ ግብጽ አላከውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ግና ንብንያም ሓው ዮሴፍ፥ ጕድኣት ከይበፅሖ ኢሉ ምስ ኣሕዋቱ ኣይሰደዶን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንብንያው ሓው ዮሴፍ ግና ገለ ድንገት ከይረኽቦ ኢሉ ያእቆብ፡ ያእቆብ ምስ ኣሕዋቱ ኣይሰደዶን። |