Genesis 42:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሱ፡ ወደይ ምሳኻትኩም ኣይወርድን እዩ፤ ሓዉ ሞይቱ እዩ እሞ፡ ንበይኑ ተሪፉ ኣሎ፤ ኣብቲ እትኸዶ መገዲ ክፉእ እንተ ኣጋጢምዎ፡ ሽዑ ነቲ ሽበራ ጸጕረይ ብጓሂ ናብ መቓብር ከተውርዶ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለ፥ “ልጄ ከእ​ና​ንተ ጋር አይ​ወ​ር​ድም፤ ወን​ድሙ ሞቶ እርሱ ብቻ ቀር​ቶ​አ​ልና፤ በም​ት​ሄ​ዱ​በት መን​ገድ ምና​ል​ባት ክፉ ነገር ቢያ​ገ​ኘው ሽም​ግ​ል​ና​ዬን በኀ​ዘን ወደ መቃ​ብር ታወ​ር​ዱ​ታ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለ። ልጄ ከእናንተ ጋር አይወርድም፤ ወንድሙ ሞቶ እርሱ ብቻ ቀርቶአልና፤ በምትሄዱበት መንገድ ምናልባት ክፉ ነገር ቢያገኘው ሽምግልናዬን በኅዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም፥ “ልጄ አብሮአችሁ ወደዚያ አይወርድም፤ ወንድሙ እንደሆን ሞቷል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው። ይዛችሁት ስትሄዱ በመንገድ ላይ አደጋ ቢደርስበት፥ ሽበቴን በመሪር ኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ያቆብ ኡንቱንታ፥ “ታ ናአይ ህንተናና ያ ዱገ ቤና፤ አ እሻይ ሀይቂና፥ አቴዳዌ አ ጻላላ፤ ህንተንቱ አፍሽን፥ ኦግያን ኢታባይ አ ጋክያዋ ግዶፐ፥ ህንተንቱ ታ ፑሉን ሁጲያ ካዩዋን ዱፉዋን የጊታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yaak'oobi unttuntta, «Ta na'ay hinttenana yaa duge beenna; Aa ishay hayk'k'ina, atteedawe Aa s'alala; hinttenttu afishshin, ogiyaan iitabay Aa gakkiyaawaa gidooppe, hinttenttu ta puuluntsaa huup'iyaa kayyuwaan duufuwaan yeggiita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yaaqoobey isttas, «Ta naazi inttenara duge beenna; iza ishay hayqqiin attiday iza xalla; intte efishin ogen iita miishshi iza gakkizaa gidikko intte tana yeehoranne muuzora duufon efana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ታ ናዚ ኢንቴናራ ዱጌ ቤና፤ ኢዛ ኢሻይ ሃይቂን ኣቲዳይ ኢዛ ጻላ፤ ኢንቴ ኤፊሺን ኦጌን ኢታ ሚሺ ኢዛ ጋኪዛ ጊዲኮ ኢንቴ ታና ዬሆራኔ ሙዞራ ዱፎን ኤፋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ያይቆብ ኤንታኮ፥ “ታ ናአይ ህንተራ ቤና፤ እያ እሻይ ሀይቅን፥ አትዳይ እያ ፃላላ። ህንተ ኤፍሽን፥ ኦገን ኢታባይ እያ ጋክኮ፥ ህንተ ታ ጭማተ አፉ ሙዝሸ ታ ሀይቁዋ ማታየታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yayqoobi entako, “Ta na7ay hintera beenna; iya ishay hayqin, attiday iya xalaala. Hinte efishin, ogen iitabay iya gakiko, hinte ta cimatetha afuthu muzishe ta hayquwa matayeta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም፣ “ልጄ አብሯችሁ ወደዚያ አይወርድም፤ ወንድሙ እንደሆን ሞቷል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው። ይዛችሁት ስትሄዱ በመንገድ ላይ አደጋ ቢደርስበት፣ ሽበቴን በመሪር ሐዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብም “ምንም ቢሆን ከእናንተ ጋር አይሄድም፤ ወንድሙ ሞቶአል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው፤ በመንገድ አንድ ጒዳት ቢደርስበት በእርጅናዬ ዘመን በመሪር ሐዘን ወደ መቃብር እንድወርድ ታደርጉኛላችሁ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ “ሓዉ ሞይቱ፥ ንሱ ድማ በይኑ ተሪፉ እዩ እሞ፥ ወደይስ ምሳኻትኩም ኣይወርድን እዩ። ኣብቲ እትኸድዎ መንገዲ ጕድኣት እንተ ረኸቦ፥ ሽዑ ኣብ እርጋነይ ብመሪር ሓዘን ናብ መቓብር ከም ዝወርድ ክትገብሩኒ ኢኹም!” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ሓው ሞይቱ፡ ንሱ ድማ በይኑ ተሪፉ እዩ እሞ፡ ወደይሲ ምሳኻትኩም ኣይወርድን። ኣብቲ እትኸድዎ መገዲ ገለ ጎድኣት እንተ ረኸቦ፡ ሽዑ ንሽበተይ ብሓዘን ናብ ሽኦል ተውርድዎ በለ።