Genesis 42:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንሱ፡ ወደይ ምሳኻትኩም ኣይወርድን እዩ፤ ሓዉ ሞይቱ እዩ እሞ፡ ንበይኑ ተሪፉ ኣሎ፤ ኣብቲ እትኸዶ መገዲ ክፉእ እንተ ኣጋጢምዎ፡ ሽዑ ነቲ ሽበራ ጸጕረይ ብጓሂ ናብ መቓብር ከተውርዶ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለ፥ “ልጄ ከእናንተ ጋር አይወርድም፤ ወንድሙ ሞቶ እርሱ ብቻ ቀርቶአልና፤ በምትሄዱበት መንገድ ምናልባት ክፉ ነገር ቢያገኘው ሽምግልናዬን በኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለ። ልጄ ከእናንተ ጋር አይወርድም፤ ወንድሙ ሞቶ እርሱ ብቻ ቀርቶአልና፤ በምትሄዱበት መንገድ ምናልባት ክፉ ነገር ቢያገኘው ሽምግልናዬን በኅዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ። a |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም፥ “ልጄ አብሮአችሁ ወደዚያ አይወርድም፤ ወንድሙ እንደሆን ሞቷል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው። ይዛችሁት ስትሄዱ በመንገድ ላይ አደጋ ቢደርስበት፥ ሽበቴን በመሪር ኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ያቆብ ኡንቱንታ፥ “ታ ናአይ ህንተናና ያ ዱገ ቤና፤ አ እሻይ ሀይቂና፥ አቴዳዌ አ ጻላላ፤ ህንተንቱ አፍሽን፥ ኦግያን ኢታባይ አ ጋክያዋ ግዶፐ፥ ህንተንቱ ታ ፑሉን ሁጲያ ካዩዋን ዱፉዋን የጊታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yaak'oobi unttuntta, «Ta na'ay hinttenana yaa duge beenna; Aa ishay hayk'k'ina, atteedawe Aa s'alala; hinttenttu afishshin, ogiyaan iitabay Aa gakkiyaawaa gidooppe, hinttenttu ta puuluntsaa huup'iyaa kayyuwaan duufuwaan yeggiita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yaaqoobey isttas, «Ta naazi inttenara duge beenna; iza ishay hayqqiin attiday iza xalla; intte efishin ogen iita miishshi iza gakkizaa gidikko intte tana yeehoranne muuzora duufon efana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ታ ናዚ ኢንቴናራ ዱጌ ቤና፤ ኢዛ ኢሻይ ሃይቂን ኣቲዳይ ኢዛ ጻላ፤ ኢንቴ ኤፊሺን ኦጌን ኢታ ሚሺ ኢዛ ጋኪዛ ጊዲኮ ኢንቴ ታና ዬሆራኔ ሙዞራ ዱፎን ኤፋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ያይቆብ ኤንታኮ፥ “ታ ናአይ ህንተራ ቤና፤ እያ እሻይ ሀይቅን፥ አትዳይ እያ ፃላላ። ህንተ ኤፍሽን፥ ኦገን ኢታባይ እያ ጋክኮ፥ ህንተ ታ ጭማተ አፉ ሙዝሸ ታ ሀይቁዋ ማታየታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yayqoobi entako, “Ta na7ay hintera beenna; iya ishay hayqin, attiday iya xalaala. Hinte efishin, ogen iitabay iya gakiko, hinte ta cimatetha afuthu muzishe ta hayquwa matayeta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም፣ “ልጄ አብሯችሁ ወደዚያ አይወርድም፤ ወንድሙ እንደሆን ሞቷል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው። ይዛችሁት ስትሄዱ በመንገድ ላይ አደጋ ቢደርስበት፣ ሽበቴን በመሪር ሐዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም “ምንም ቢሆን ከእናንተ ጋር አይሄድም፤ ወንድሙ ሞቶአል፤ የቀረው እርሱ ብቻ ነው፤ በመንገድ አንድ ጒዳት ቢደርስበት በእርጅናዬ ዘመን በመሪር ሐዘን ወደ መቃብር እንድወርድ ታደርጉኛላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ “ሓዉ ሞይቱ፥ ንሱ ድማ በይኑ ተሪፉ እዩ እሞ፥ ወደይስ ምሳኻትኩም ኣይወርድን እዩ። ኣብቲ እትኸድዎ መንገዲ ጕድኣት እንተ ረኸቦ፥ ሽዑ ኣብ እርጋነይ ብመሪር ሓዘን ናብ መቓብር ከም ዝወርድ ክትገብሩኒ ኢኹም!” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ሓው ሞይቱ፡ ንሱ ድማ በይኑ ተሪፉ እዩ እሞ፡ ወደይሲ ምሳኻትኩም ኣይወርድን። ኣብቲ እትኸድዎ መገዲ ገለ ጎድኣት እንተ ረኸቦ፡ ሽዑ ንሽበተይ ብሓዘን ናብ ሽኦል ተውርድዎ በለ። |