Genesis 42:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኦም ያእቆብ ድማ፡ ደቀይ መንጢለኩም ኣለኹ፡ በሎም። ዮሴፍ የለን ስምዖን እውን የለን ንብንያም ድማ ክትወስዶ ኢኻ፤ እዚ ዅሉ ኣንጻረይ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባታቸው ያዕቆብም እንዲህ አላቸው፥ “ልጅ አልባ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ ብንያምንም ትወስዱብኛላችሁ፤ ይህ ሁሉ በእኔ ላይ ደረሰ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባታቸው ያዕቆብም እንዲህ አላቸው። ልጅ አልባ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፥ ስምዖንም የለም፥ ብንያምንም ትወስዱብኛላችሁ፤ ይህ ሁሉ በእኔ ላይ ደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባታቸው ያዕቆብም፥ “ያለ ልጅ እኮ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ልትወስዱ ትፈልጋላችሁ፤ ኧረ ምን ጉድ ነው የመጣብኝ!” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አዉዋ ያቆብ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ታና ታ ናናቱዋፐ መላ ከሴድታ፤ ዮሴፎ ባዋ፥ ስሞን ባዋ፤ ቃይ ህንተንቱ ቢንያማ አፋና ኮዪታ። ኡባባይ ታዉ ትራን ስት ጌዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu aawuwaa Yaak'oobi unttuntta, «hinttenttu taana ta naanatuwaappe mela kesseeddita; Yooseefo baawa, Simooni baawa; k'ay hinttenttu Biiniyaama afana koyiita. Ubbabay taw tiraan sitti geedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta aawa Yaaqoobey isttas, «Intte tana ta naytappe mela kessideta; Yooseefey baawa, Simooni baawa; qasse intte Biniyaame efana koyeeta. Wuri taas dhuma girdi gides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣዋ ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ታና ታ ናይታፔ ሜላ ኬሲዴታ፤ ዮሴፌይ ባዋ፥ ሲሞኒ ባዋ፤ ቃሴ ኢንቴ ቢኒያሜ ኤፋና ኮዬታ። ዉሪ ታስ ማ ጊርዲ ጊዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ አዋ ያይቆብ ኤንታኮ፥ “ህንተ ታና ታ ናይታፐ መላ አሽደታ። ዮሰፍ ባዋ፥ ስሞን ባዋ፥ ሀእ ቃስ ብንያመ ኤፋናዉ ኮዬታ። ኡባባይ ታዉ ዞኮ ዛርስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta aawa Yayqoobi entako, “Hinte tana ta naytape mela ashshideta. Yoosefi baawa, Simooni baawa, ha7i qassi Biniyaame efanaw koyeeta. Ubbabay taw zoko zaaris” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባታቸው ያዕቆብም፣ “ያለ ልጅ እኮ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ልትወስዱ ትፈልጋላችሁ፤ ኧረ ምን ጕድ ነው የመጣብኝ!” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ አባታቸው “ልጆቼን ሁሉ እንዳጣ ትፈልጋላችሁን? ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ለመውሰድ ትፈልጋላችሁ፤ በዚህ ሁሉ መከራ የምሠቃየው እኔ ነኝ!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኣቶም ያእቆብ ድማ “ደቀይ ውሉድ እኮ ኣስኣንኩምኒ። ዮሴፍ የለን፤ ስምኦንውን የለን፤ ሐዚ ድማ ንብንያም ክትወስድዎ ትደልዩ ኣለኹም፤ እዝ ዅሉ ኸዓ ኣባይ በፅሐ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኦም ያእቆብ ድማ ውሉድ ዜሎ ገበርኩምኒ። ዮሴፍ የሎን፡ ስምኦን ከኣ የሎን፡ ንብንያምዶ ድማ ኽትወስድዎ ኢኹም፡ እዚ ኹሉ ኣባይ ኮይኑ ኣሎ በሎም። |