Genesis 42:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጁባኦም ባዶ እናገበሩ ድማ፡ ነፍሲ ወከፎም ጥቕላል ገንዘብ ኣብ ጁባኡ ነበረ። ንሳቶምን ኣቦኦምን ድማ ነተን ጽንጽያ ገንዘብ ምስ ረኣዩ ፈርሁ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ዓይ​በ​ታ​ቸ​ውን በፈቱ ጊዜ እነሆ፥ ከእ​ነ​ርሱ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ብራ​ቸ​ውን በዓ​ይ​በ​ታ​ቸው ተቋ​ጥሮ አገ​ኙት፤ እነ​ር​ሱም አባ​ታ​ቸ​ውም የተ​ቋ​ጠረ ብራ​ቸ​ውን አይ​ተው ፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ዓይበታቸውን በፈቱ ጊዜ እነሆ ከእነርሱ እያንዳንዳቸው ብራቸውን በእየዓይበታቸው ተቋጥሮ አገኙት፤ እነርሱም አባታቸውም የብራቸውን ቍጥራት አይተው ፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እህሉንም ሲዘረግፉ በየስልቾቻቸው ውስጥ ብራቸው እንደ ተቋጠረ ተገኘ፤ የእያንዳንዳቸውን የተቋጠረ ብር ሲያዩም፥ እነርሱም ሆኑ አባታቸው ደነገጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦጎሩዋፐ ካ ቆሊደ፥ ባረንቱ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን ባረንቱ ብራ ቃሹዋና ኡቴዳዋ ደሜድኖ። ኡንቱንቱነ ኡንቱንቱ አዉ ሄ ቃሹዋና ደእያ ብራ በኢደ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu ogoruwaappe katsaa k'oliidde, barenttu ogoruwaan ogoruwaan barenttu biraa k'ashuwaana utteeddawaa demmeeddino. Unttunttunne unttunttu aawuu he k'ashuwaana de'iyaa biraa be'iide yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ba ogoroppe ogoroppe kaththaa qolidi ba ogoron ogoron biray qashora uttidayssa demmida. Isttinne istta aaway he qashora diza biraa be7idi babbida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባ ኦጎሮፔ ኦጎሮፔ ካ ቆሊዲ ባ ኦጎሮን ኦጎሮን ቢራይ ቃሾራ ኡቲዳይሳ ዴሚዳ። ኢስቲኔ ኢስታ ኣዋይ ሄ ቃሾራ ዲዛ ቢራ ቤኢዲ ባቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ኦጎሩዋፐ ካ ቆልሸ፥ ባንታ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን ባንታ ሚሽያ ቃሹዋራ ኡትዳይሳ ደምዶሶና። ኤንትነ ኤንታ አዋይ ሄ ቃሹዋራ ደእያ ሚሽያ በእድ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta ogoruwape kathaa qolishe, banta ogoruwan ogoruwan banta miishiya qashuwara uttidaysa demmidosona. Entinne enta aaway he qashuwara de7iya miishiya be7idi yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እህሉንም ሲዘረግፉ በየስልቾቻቸው ውስጥ ብራቸው እንደ ተቋጠረ ተገኘ፤ የእያንዳንዳቸውን የተቋጠረ ብር ሲያዩም፣ እነርሱም ሆኑ አባታቸው ደነገጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እህላቸውን ከስልቾቻቸው ባራገፉ ጊዜ በየስልቻዎቻቸው ውስጥ ገንዘባቸውን እንደ ተቋጠረ አገኙ፤ እነርሱና አባታቸው የተመለሰውን ገንዘብ ባዩ ጊዜ እጅግ ፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ለቛታኦም ፈቲሖም ነቲ እኽሊ ኽግልብጡ እንተለዉ፥ እንሆ ነናይ ነፍሲ ወከፍ ቍፃር ገንዘቡ ኣብ ለለቘታኡ ነበረ። ንሳቶምን ኣቦኣቶምን ነቲ ቝፃር ገንዘብ ምስ ረአዩ ደንገፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸኣ ዓያበቶም ምስ ኣዕረቑ፡ እንሆ ንነፍሲ ወከፍ እቲ ጥቕላል ገንዘቡ ኣብ ዐዓይበቱ ነበረ። ንሳቶም ኣቦኦምን ነቲ ጥቕሉል ገንዘቦም ምስ ረኣዩ ሰምበዱ።