Genesis 42:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጁባኦም ባዶ እናገበሩ ድማ፡ ነፍሲ ወከፎም ጥቕላል ገንዘብ ኣብ ጁባኡ ነበረ። ንሳቶምን ኣቦኦምን ድማ ነተን ጽንጽያ ገንዘብ ምስ ረኣዩ ፈርሁ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ዓይበታቸውን በፈቱ ጊዜ እነሆ፥ ከእነርሱ እያንዳንዳቸው ብራቸውን በዓይበታቸው ተቋጥሮ አገኙት፤ እነርሱም አባታቸውም የተቋጠረ ብራቸውን አይተው ፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ዓይበታቸውን በፈቱ ጊዜ እነሆ ከእነርሱ እያንዳንዳቸው ብራቸውን በእየዓይበታቸው ተቋጥሮ አገኙት፤ እነርሱም አባታቸውም የብራቸውን ቍጥራት አይተው ፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እህሉንም ሲዘረግፉ በየስልቾቻቸው ውስጥ ብራቸው እንደ ተቋጠረ ተገኘ፤ የእያንዳንዳቸውን የተቋጠረ ብር ሲያዩም፥ እነርሱም ሆኑ አባታቸው ደነገጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦጎሩዋፐ ካ ቆሊደ፥ ባረንቱ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን ባረንቱ ብራ ቃሹዋና ኡቴዳዋ ደሜድኖ። ኡንቱንቱነ ኡንቱንቱ አዉ ሄ ቃሹዋና ደእያ ብራ በኢደ ያዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu ogoruwaappe katsaa k'oliidde, barenttu ogoruwaan ogoruwaan barenttu biraa k'ashuwaana utteeddawaa demmeeddino. Unttunttunne unttunttu aawuu he k'ashuwaana de'iyaa biraa be'iide yayyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba ogoroppe ogoroppe kaththaa qolidi ba ogoron ogoron biray qashora uttidayssa demmida. Isttinne istta aaway he qashora diza biraa be7idi babbida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ኦጎሮፔ ኦጎሮፔ ካ ቆሊዲ ባ ኦጎሮን ኦጎሮን ቢራይ ቃሾራ ኡቲዳይሳ ዴሚዳ። ኢስቲኔ ኢስታ ኣዋይ ሄ ቃሾራ ዲዛ ቢራ ቤኢዲ ባቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ኦጎሩዋፐ ካ ቆልሸ፥ ባንታ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን ባንታ ሚሽያ ቃሹዋራ ኡትዳይሳ ደምዶሶና። ኤንትነ ኤንታ አዋይ ሄ ቃሹዋራ ደእያ ሚሽያ በእድ ያይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta ogoruwape kathaa qolishe, banta ogoruwan ogoruwan banta miishiya qashuwara uttidaysa demmidosona. Entinne enta aaway he qashuwara de7iya miishiya be7idi yayyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እህሉንም ሲዘረግፉ በየስልቾቻቸው ውስጥ ብራቸው እንደ ተቋጠረ ተገኘ፤ የእያንዳንዳቸውን የተቋጠረ ብር ሲያዩም፣ እነርሱም ሆኑ አባታቸው ደነገጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እህላቸውን ከስልቾቻቸው ባራገፉ ጊዜ በየስልቻዎቻቸው ውስጥ ገንዘባቸውን እንደ ተቋጠረ አገኙ፤ እነርሱና አባታቸው የተመለሰውን ገንዘብ ባዩ ጊዜ እጅግ ፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ለቛታኦም ፈቲሖም ነቲ እኽሊ ኽግልብጡ እንተለዉ፥ እንሆ ነናይ ነፍሲ ወከፍ ቍፃር ገንዘቡ ኣብ ለለቘታኡ ነበረ። ንሳቶምን ኣቦኣቶምን ነቲ ቝፃር ገንዘብ ምስ ረአዩ ደንገፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸኣ ዓያበቶም ምስ ኣዕረቑ፡ እንሆ ንነፍሲ ወከፍ እቲ ጥቕላል ገንዘቡ ኣብ ዐዓይበቱ ነበረ። ንሳቶም ኣቦኦምን ነቲ ጥቕሉል ገንዘቦም ምስ ረኣዩ ሰምበዱ። |