Genesis 42:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሰብኣይ፡ ጐይታ እታ ምድሪ ድማ፡ ከምዚ በለና፡ ናይ ሓቂ ሰባት ምዃንኩም በዚ ኽፈልጥ እየ። ሓደ ሓውኹም ኣብዚ ምሳይ ገዲፍኩም ንጥሜት ገዛውትኹም መግቢ ሒዝኩም መንገድኹም ኪዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሀ​ገ​ሩም ጌታ ያ ሰው እን​ዲህ አለን፦ ‘ሰላ​ማ​ው​ያን ሰዎች ከሆ​ና​ችሁ በዚህ ዐው​ቃ​ለሁ፤ አን​ደ​ኛ​ውን ወን​ድ​ማ​ች​ሁን ከእኔ ጋር ተዉት፤ ለቤ​ታ​ች​ሁም የሸ​መ​ታ​ች​ሁ​ትን እህል ይዛ​ችሁ ሂዱ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአገሩም ጌታ ያ ሰው እንዲህ አለን። የታመናችሁ ሰዎች ከሆናችሁ በዚህ አውቃለሁ፤ አንደኛውን ወንድማችሁን ከእኔ ጋር ተዉት፥ ለቤታችሁም ራብ እህልን ወስዳችሁ ሂዱ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከዚህ በኋላ የአገሩ ጌታ የሆነው ሰው እንዲህ አለን፤ ‘ታማኝ ሰዎች መሆናችሁን የማውቀው በዚህ ነው፤ ከእናንተ መካከል አንዱን ወንድማችሁን እዚህ እኔ ዘንድ ትታችሁ የተቀራችሁት ለተራቡት ቤተሰቦቻችሁ እህል ይዛችሁላቸው ሂዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ቢታዉ ጎዳ ግዴዳ ብታኒ ኑና፥ ‘ህንተ አማነትያ አሳ ግድያዋ ታን ሀዋን ኤራና፤ ህንተንቱ እሻቱዋፐ እቱዋ ሀዋን ታ ማታን የጊደ፥ ኮሻትያ ህንተንቱ ሶ አሳዉ ካ አኪደ ቢተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He biittaw goda gideedda bitanii nuuna, ‹Hintte ammanettiyaa asaa gidiyaawaa taani hawaan erana; hinttenttu ishatuwaappe ittuwaa hawaan ta matan yeggiide, koshatiyaa hinttenttu soo asaw katsaa akkiidde biite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin he biittays godaa gidida addezi nuna, ‹Intte ammanettiza as gididayssa tani hayssan erana; intte ishatappe issaa haan ta achchan yeggidi gafida intte soo asaas kath ekki biite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሄ ቢታይስ ጎዳ ጊዲዳ ኣዴዚ ኑና፥ ‹ኢንቴ ኣማኔቲዛ ኣስ ጊዲዳይሳ ታኒ ሃይሳን ኤራና፤ ኢንቴ ኢሻታፔ ኢሳ ሃን ታ ኣቻን ዬጊዲ ጋፊዳ ኢንቴ ሶ ኣሳስ ካ ኤኪ ቢቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ሄ ቢታ ሃርያ ኡራይ ኑና፥ ‘ህንተ አማነትያ አሰ ግደይሳ ታኒ ኤራና መላ ህንተ እሻታፐ እሱዋ ሀይሳን ታ ማታን አግድ፥ ኮሻትያ ህንተ ሶ አሳስ ካ ኤክድ ቢተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin he biitta haariya uray nuna, ‘Hinte ammanetiya ase gideysa taani erana mela hinte ishatape issuwa haysan ta matan aggidi, koshatiya hinte soo asaas kathi ekidi biite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከዚህ በኋላ የአገሩ ጌታ የሆነው ሰው እንዲህ አለን፤ ‘ታማኝ ሰዎች መሆናችሁን የማውቀው በዚህ ነው፤ ከእናንተ መካከል አንዱን ወንድማችሁን እዚህ እኔ ዘንድ ትታችሁ የተቀራችሁት ለተራቡት ቤተ ሰቦቻችሁ እህል ይዛችሁላቸው ሂዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰውየውም እንዲህ አለን፤ ‘ታማኞች ሰዎች መሆናችሁን የማውቀው ይህን አንድ ነገር ብታደርጉ ነው፤ ይኸውም ከእናንተ አንዱ ከእኔ ጋር ይቈይ፤ ሌሎቻችሁ ለተራቡት ቤተሰቦቻችሁ እህል ይዛችሁ ወደ አገራችሁ ተመለሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ጐይታ እታ ሃገር ከዓ፥ ‘ንስኻትኩም ቅኑዓት እንተ ዄንኩም በዙይ ክፈልጥ እየ፦ ሓደ ሓውኩም ምሳይ ሕደጉ፤ ነቶም ጥሙያት ስድራኹም ዝኸውን እኽሊ ሒዝኩም ድማ ኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሰብኣይ፡ ጐይታ እታ ሃገር ከኣ፡ ንስኻትኩም ቅኑዓት እንተ ኾንኩም በዚ ኺፈልጥ እየ፡ ሓደ ሓውኩም ምሳይ ሕደጉ፡ እቲ ጥሜት ኣባይትኹም ዚኸውን እኽሊ ሒዝኩም ድማ ኪዱ።