Genesis 42:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንኣሕዋቱ፡ ገንዘበይ ተመሊሱ፡ በሎም። እንሆ ድማ ኣብ ጁባይ እዩ ዘሎ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለወንድሞቹም፥ “ብሬ ተመለሰችልኝ፤ እርስዋም በዓይበቴ አፍ እነኋት” አላቸው። ልባቸውም ደነገጠ፤ እየታወኩም እርስ በርሳቸው ተባባሉ፥ “እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ምንድን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለወንድሞቹም። ብሬ ተመለሰችልኝ፥ እርስዋም በዓይበቴ አፍ እነኋት አላቸው። ልባቸውም ደነገጠ፥ እየተንቀጠቀጡም እርስ በርሳቸው ተባባሉ። እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ወንድሞቹን፥ “ኧረ ብሬ ተመልሶልኛል፤ ይኸው ስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት” አላቸው። ሁሉም ልባቸው በድንጋጤ ተሞልቶ እየተንቀጠቀጡ በመተያየት፥ “እግዚአብሔር ምን ሊያመጣብን ይሆን?” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ባረ እሻቱዋ፥ “ታ ብራይ ታዉ ስሜዳ፤ ቱሙ ሀዋ በእተ! ታ ኦጎሩዋን ደኤ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ ዎዛናይ ዳጋምና፥ ኮኮሪደ እቱ እቱዋኮ ስሚደ፥ “ጾሳይ ኑ ቦላ ኦዳባይ ሀዌ አዬ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bare ishatuwaa, «Ta biray taw simmeedda; tumu hawaa be'ite! Ta ogoruwaan de'ee» yaageedda. Unttunttu wozanay dagaminna, kokkoriidde ittuu ittuwaakko simmiide, «S'oossay nu bolla ootseeddabay hawe ayee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ba ishata, «Ta biray taas simmides; tuma hayssa be7ite! Ta ogoron dees» gides. Istti dagammidi kokkorishe issoy issaakko simmidi, «Xoossi aazas nu bolla hayssa ooththidee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ኢሻታ፥ «ታ ቢራይ ታስ ሲሚዴስ፤ ቱማ ሃይሳ ቤኢቴ! ታ ኦጎሮን ዴስ» ጊዴስ። ኢስቲ ዳጋሚዲ ኮኮሪሼ ኢሶይ ኢሳኮ ሲሚዲ፥ «ጾሲ ኣዛስ ኑ ቦላ ሃይሳ ኦዴ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ እሻታኮ፥ “ታ ሚሸይ ታዉ ስምስ፤ ቱማ ሀይሳ በእተ፤ ታ ኦጎሩዋን ደኤስ” ያግስ። ኤንቲ ዳጋምድ ኮኮርሸ፥ እሶይ እሱዋኮ ስሚድ፥ “ፆሳይ ኑ ቦላ ኦዳባይ ሀይስ አይቤ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba ishatako, “Ta miishey taw simmis; tuma haysa be7ite; Ta ogoruwan de7ees” yaagis. Enti dagammidi kokorishe, issoy issuwako simmidi, “Xoossay nu bolla oothidabay haysi aybee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ወንድሞቹን፣ “ኧረ ብሬ ተመልሶልኛል፤ ይኸው ስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት” አላቸው። ሁሉም ልባቸው በድንጋጤ ተሞልቶ እየተንቀጠቀጡ በመተያየት፣ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ምን ሊያመጣብን ይሆን?” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ለወንድሞቹ “ገንዘቤ ተመልሶልኛል፤ ይኸው በስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት!” ብሎ ነገራቸው። ሁሉም በፍርሃት ተንቀጥቅጠው “እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ነገር ምንድን ነው?” ተባባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነሕዋቱ ኸዓ “ገንዘበይ ተመሊሱ፤ እንሆ ኣብ ለቘታይ ረኺበዮ” በሎም። ንሳቶም ከዓ ልቦም ደንገፀ፤ ቀጥቀጥ እናበሉ ድማ ንስንሳቶም “እዝ እግዚኣብሄር ገይሩና ዘሎ እንታይ እዩ?” ተበሃሃሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነሕዋቱ ኸኣ፡ እቲ ገንዘበይ ተመሊሱ እንሆ ኣብ ዓይነበተይ በሎም። ልቦም መሊቑዎም ራዕራዕ እናበሉ፡ ንሓድሕዶም፡ እዚ ኣምላኽ ገይሩና ዘሎ እንታይ እዩ ተበሃሀሉ። |