Genesis 42:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንኣሕዋቱ፡ ገንዘበይ ተመሊሱ፡ በሎም። እንሆ ድማ ኣብ ጁባይ እዩ ዘሎ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለወ​ን​ድ​ሞ​ቹም፥ “ብሬ ተመ​ለ​ሰ​ች​ልኝ፤ እር​ስ​ዋም በዓ​ይ​በቴ አፍ እነ​ኋት” አላ​ቸው። ልባ​ቸ​ውም ደነ​ገጠ፤ እየ​ታ​ወ​ኩም እርስ በር​ሳ​ቸው ተባ​ባሉ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ረ​ገ​ብን ይህ ምን​ድን ነው?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለወንድሞቹም። ብሬ ተመለሰችልኝ፥ እርስዋም በዓይበቴ አፍ እነኋት አላቸው። ልባቸውም ደነገጠ፥ እየተንቀጠቀጡም እርስ በርሳቸው ተባባሉ። እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ምንድር ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ወንድሞቹን፥ “ኧረ ብሬ ተመልሶልኛል፤ ይኸው ስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት” አላቸው። ሁሉም ልባቸው በድንጋጤ ተሞልቶ እየተንቀጠቀጡ በመተያየት፥ “እግዚአብሔር ምን ሊያመጣብን ይሆን?” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ እሻቱዋ፥ “ታ ብራይ ታዉ ስሜዳ፤ ቱሙ ሀዋ በእተ! ታ ኦጎሩዋን ደኤ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ ዎዛናይ ዳጋምና፥ ኮኮሪደ እቱ እቱዋኮ ስሚደ፥ “ጾሳይ ኑ ቦላ ኦዳባይ ሀዌ አዬ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare ishatuwaa, «Ta biray taw simmeedda; tumu hawaa be'ite! Ta ogoruwaan de'ee» yaageedda. Unttunttu wozanay dagaminna, kokkoriidde ittuu ittuwaakko simmiide, «S'oossay nu bolla ootseeddabay hawe ayee?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi ba ishata, «Ta biray taas simmides; tuma hayssa be7ite! Ta ogoron dees» gides. Istti dagammidi kokkorishe issoy issaakko simmidi, «Xoossi aazas nu bolla hayssa ooththidee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ኢሻታ፥ «ታ ቢራይ ታስ ሲሚዴስ፤ ቱማ ሃይሳ ቤኢቴ! ታ ኦጎሮን ዴስ» ጊዴስ። ኢስቲ ዳጋሚዲ ኮኮሪሼ ኢሶይ ኢሳኮ ሲሚዲ፥ «ጾሲ ኣዛስ ኑ ቦላ ሃይሳ ኦዴ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ እሻታኮ፥ “ታ ሚሸይ ታዉ ስምስ፤ ቱማ ሀይሳ በእተ፤ ታ ኦጎሩዋን ደኤስ” ያግስ። ኤንቲ ዳጋምድ ኮኮርሸ፥ እሶይ እሱዋኮ ስሚድ፥ “ፆሳይ ኑ ቦላ ኦዳባይ ሀይስ አይቤ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba ishatako, “Ta miishey taw simmis; tuma haysa be7ite; Ta ogoruwan de7ees” yaagis. Enti dagammidi kokorishe, issoy issuwako simmidi, “Xoossay nu bolla oothidabay haysi aybee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ወንድሞቹን፣ “ኧረ ብሬ ተመልሶልኛል፤ ይኸው ስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት” አላቸው። ሁሉም ልባቸው በድንጋጤ ተሞልቶ እየተንቀጠቀጡ በመተያየት፣ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ምን ሊያመጣብን ይሆን?” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም ለወንድሞቹ “ገንዘቤ ተመልሶልኛል፤ ይኸው በስልቻዬ ውስጥ አገኘሁት!” ብሎ ነገራቸው። ሁሉም በፍርሃት ተንቀጥቅጠው “እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ነገር ምንድን ነው?” ተባባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነሕዋቱ ኸዓ “ገንዘበይ ተመሊሱ፤ እንሆ ኣብ ለቘታይ ረኺበዮ” በሎም። ንሳቶም ከዓ ልቦም ደንገፀ፤ ቀጥቀጥ እናበሉ ድማ ንስንሳቶም “እዝ እግዚኣብሄር ገይሩና ዘሎ እንታይ እዩ?” ተበሃሃሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነሕዋቱ ኸኣ፡ እቲ ገንዘበይ ተመሊሱ እንሆ ኣብ ዓይነበተይ በሎም። ልቦም መሊቑዎም ራዕራዕ እናበሉ፡ ንሓድሕዶም፡ እዚ ኣምላኽ ገይሩና ዘሎ እንታይ እዩ ተበሃሀሉ።