Genesis 42:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ኻባታቶም ድማ ንኣድጊ ኣብ መዕቆቢ ኣእዳዉ ኪምግቦ ቦርሳኡ ምስ ከፈተ፡ ናብ ገንዘቡ ጠመተ። እንሆ፡ ኣብ ኣፍ ጁባኡ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ በአ​ደ​ሩ​በት ስፍራ ለአ​ህ​ዮቹ ገፈ​ራን ይሰጥ ዘንድ ዓይ​በ​ቱን ፈታ፤ ብሩ​ንም በዓ​ይ​በቱ አፍ ተቋ​ጥሮ አገኘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም አንዱ ባደሩበት ስፍራ ለአህያው ገፈራን ይሰጥ ዘንድ ዓይበቱን ሲፈታ ብሩን አየ፥ እነሆም በዓይበቱ አፍ ላይ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመንገድም ለዐዳር ሰፍረው ሳሉ፥ ከእነርሱ አንዱ ከያዘው እህል ላይ ለአህያው ለመስጠት ስልቻውን ሲፈታ፥ በስልቻው አፍ ላይ ብሩን አገኘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ቃማ አቃናዉ ስሜድኖ ኡንቱንቱፐ እቱ ባረ ሀርያዉ ካፐ የጋናዉ ባረ ኦጎሩዋ ብሊደ፥ ሄ ኦጎሩዋ ዶናን ደእያ ባረ ብራ በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu k'ammaa ak'anaw simmeeddino unttunttuppe ittuu bare hariyaw katsaappe yegganaw bare ogoruwaa biliide, he ogoruwaa doonaan de'iyaa bare biraa be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti oge bolla qamma aqanaas shempidason isttafe issay ba harezas kaththaafe yegganaas ba ogoro birshidi, ogoroza doonan diza ba biraa demmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኦጌ ቦላ ኣቃናስ ሼምፒዳሶን ኢስታፌ ኢሳይ ባ ሃሬዛስ ካፌ ዬጋናስ ባ ኦጎሮ ቢርሺዲ፥ ኦጎሮዛ ዶናን ዲዛ ባ ቢራ ዴሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቃማ አቅያ በሳን ኤንታፈ እሶይ ባ ሀርያስ ካፈ የጋናዉ ባ ኦጎሩዋ ብልድ፥ ሄ ኦጎሩዋ ዶናን ደእያ ባ ሚሽያ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti qamma aqiya bessan entafe issoy ba hariyas kathaafe yegganaw ba ogoruwa billidi, he ogoruwa doonan de7iya ba miishiya demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመንገድም ለዐዳር ሰፍረው ሳሉ፣ ከእነርሱ አንዱ ከያዘው እህል ላይ ለአህያው ለመስጠት ስልቻውን ሲፈታ፣ በስልቻው አፍ ላይ ብሩን አገኘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመንገድ ላይ ሳሉ ለዐዳር በሰፈሩበት ቦታ ከእነርሱ አንዱ ለአህያው ጥሬ ለመስጠት ስልቻውን በፈታ ጊዜ በስልቻው አፍ ላይ ገንዘቡ ተቋጥሮ አገኘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ዝሓደሩሉ ቦታ ድማ ሓደ ኻብኣቶም ንኣድጉ እኽሊ ኽህብ፥ ለቘታኡ ፈትሐ፥ ነቲ ገንዘቡ ኸዓ ኣብ ኣፍ ለቘታኡ ረኸቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ነሕዋቱ ኸኣ፡ እቲ ገንዘበይ ተመሊሱ እንሆ ኣብ ዓይነበተይ በሎም። ልቦም መሊቑዎም ራዕራዕ እናበሉ፡ ንሓድሕዶም፡ እዚ ኣምላኽ ገይሩና ዘሎ እንታይ እዩ ተበሃሀሉ።