Genesis 42:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ጁባታቶም ብስርናይ ኪመልኡ፡ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ድማ ኣብ ጁባኡ ዘሎ ገንዘብ መሊሱ ንመገዲ ዚኸውን መግቢ ኪህቦም ኣዘዘ። ከምኡ ድማ ምስኦም ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ዓይበታቸውን እህል ይሞሉት ዘንድ አዘዘ፤ የየራሳቸውንም ብር በየዓይበታቸው ይመልሱት ዘንድ፥ ደግሞም የመንገድ ስንቅ ይሰጡአቸው ዘንድ አዘዘ። እንዲህም አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ዓይበታቸውን እህል ይሞሉት ዘንድ አዘዘ፤ የእየራሳቸውንም ብር በእየዓይበታቸው ይመልሱት ዘንድ ደግሞም የመንገድ ስንቅ ይሰጡአቸው ዘንድ አዘዘ። እንዲሁም ተደረገላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስልቻዎቻቸው እህል እንዲሞሉላቸው፤ ብሩንም በያንዳንዱ ሰው ስልቻ ውስጥ መልሰው እንዲያስቀምጡና ለጉዞአቸው ስንቅ እንዲያሲዟቸው ዮሴፍ ትእዛዝ ሰጠ። ይህም ከተደረገላቸው በኋላ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባረ ቆማቱዋ፥ “ካ ኡንቱንቱ ኦጎሩዋ ኩንተ፤ ኡንቱንቱ ብራካ ዛሪደ፥ ኡንቱንቱ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን ዎተ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኦግያዉ ሽንቃ እምተ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bare k'oomatuwaa, «Katsaa unttunttu ogoruwaa kuntsite; unttunttu biraakka zaariide, unttunttu ogoruwaan ogoruwaan wotsite; k'ay unttunttu ogiyaw shink'k'aa immite» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey ba aylleta, «Kath istta ogoro kunththite; istta biraakka zaaridi istta ogoron ogoron yeggite; qasse isttas oge shinqe immite» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ባ ኣይሌታ፥ «ካ ኢስታ ኦጎሮ ኩንቴ፤ ኢስታ ቢራካ ዛሪዲ ኢስታ ኦጎሮን ኦጎሮን ዬጊቴ፤ ቃሴ ኢስታስ ኦጌ ሺንቄ ኢሚቴ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ አይለታ፥ “ካ ኤንታ ኦጎሩዋን ኩንተ፤ ኤንታ ሚሽያካ ዛሪድ፥ ኤንታ ኦጎሩዋን ኦጎሩዋን የግተ። ኤንታዉ ኦገስ ሽንቀካ እምተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba aylleta, “Katha enta ogoruwan kunthite; enta miishiyaka zaaridi, enta ogoruwan ogoruwan yeggite. Entaw oges shinqeka immite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስልቻዎቻቸው እህል እንዲሞሉላቸው፣ ብሩንም በእያንዳንዱ ሰው ስልቻ ውስጥ መልሰው እንዲያስቀምጡና ለጕዟቸው ስንቅ እንዲያሲዟቸው ዮሴፍ ትእዛዝ ሰጠ። ይህም ከተደረገላቸው በኋላ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ አገልጋዮቹን “ለእነዚህ ሰዎች በየስልቻዎቻቸው እህል ሙሉላቸው፤ ገንዘባቸውንም መልሳችሁ በየስልቻዎቻቸው ውስጥ ቋጥሩላቸው፤ ለጒዞአቸውም ስንቅ አስይዙአቸው” ብሎ አዘዘ። ይህም ከተደረገላቸው በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ ኣብ ለለቘታኦም እኽሊ ኽመልኡሎም፥ ገንዘቦምውን ኣብ ለለቘታኦም ክመልሱሎም፥ ንመንገዲውን ስንቂ ኽህብዎም ኣዘዘ። ከምኡ ኸዓ ገበሩሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ነቲ ዓያብቶም እኽሊ ኺመልኣሎም፡ ንምገዲውን ስንቂ ኹህብዎም ኣዘዘ። ከምኡ ኸኣ ገብረሎም። |