Genesis 42:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሓድሕዶም ድማ፡ ንሓውና ምስ ለመነና ጭንቀት ነፍሱ ርኢና፡ ንሕና ግና ኣይሰማዕናን፡ ብሓቂ በደለኛታት ኢና። ስለዚ እዚ ጸበባ እዚ መጺኡና ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም እርስ በር​ሳ​ቸው እን​ዲህ ተባ​ባሉ፥ “በእ​ው​ነት ወን​ድ​ማ​ች​ንን በድ​ለ​ናል፤ እኛን በመ​ማ​ጠን ነፍሱ ስት​ጨ​ነቅ አይ​ተን አል​ሰ​ማ​ነ​ው​ምና፤ ስለ​ዚህ ይህ መከራ መጣ​ብን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ። በእውነት ወንድማችንን በድለናል፥ እኛን በማማጠን ነፍሱ ስትጨነቅ አይተን አልሰማነውምና፤ ስለዚህ ይህ መከራ መጣብን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርስ በርሳቸውም፥ “ይኸው በወንድማችን ላይ ባደረስነው በደል ምክንያት ቅጣታችንን እየተቀበልን ነው። እርሱ እንደዚያ ተጨንቆ ስለ ሕይወቱ ሲማጠነን፥ እኛ አልሰማነውም ነበር፤ ይህ መከራ የደረሰብንም በዚሁ ምክንያት ነው” ተባባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ እቱ እቱዋ፥ “ቱሙ ኑን ኑ እሻዉ ኦዳባይ ኑና ካኤ። እ ባረ ሸምፖ ሀንያባይ እጽና፥ ኑዉ ዋትዋትያ ዎደ፥ ኑን ስሲደ እጼዶ፤ ሀ ዋዪ ኑና ጋኬዳዌ ሄዋ ድራሳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ittuu ittuwaa, «Tumu nuuni nu ishaw ootseeddabay nuuna kaa'ee. I bare shemppo haniyaabay is's'ina, nuw watiwatiyaa wode, nuuni sisiide is's'eeddo; ha waayii nuuna gakkeeddawe hewaa diraassa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti issoy issaa, «Tumu nu ooththida geney nuna gakkides. Izi ba shemppos hanizaazi ixxiin nuna shoobbiza wode nuni siyishe ixxidos; ha waayey nuna gakkiday hessa gishshassa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኢሶይ ኢሳ፥ «ቱሙ ኑ ኦዳ ጌኔይ ኑና ጋኪዴስ። ኢዚ ባ ሼምፖስ ሃኒዛዚ ኢጺን ኑና ሾቢዛ ዎዴ ኑኒ ሲዪሼ ኢጺዶስ፤ ሃ ዋዬይ ኑና ጋኪዳይ ሄሳ ጊሻሳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እሶይ እሱዋኮ፥ “ቱማ ኑኒ ኑ እሻስ ኦዳባይ ኑና ካኤስ። እ ባ ሸምፑዋስ ዋትዋትድ ዎስያ ዎደ ኑኒ ስእሸ እፅዳ። ሄሳ ግሾ፥ ሀ ዋየይ ኑና ጋክስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti issoy issuwako, “Tuma nuuni nu ishas oothidabay nuna kaa7ees. I ba shempuwas watwatidi woossiya wode nuuni si7ishe ixida. Hessa gisho, ha waayey nuna gakis” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርስ በርሳቸውም፣ “ይኸው በወንድማችን ላይ ባደረስነው በደል ምክንያት ቅጣታችንን እየተቀበልን ነው። እርሱ እንደዚያ ተጨንቆ ስለ ሕይወቱ ሲማጠነን፣ እኛ አልሰማነውም ነበር፤ ይህ መከራ የደረሰብንም በዚሁ ምክንያት ነው” ተባባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ “በእርግጥ በወንድማችን ላይ ስላደረስነው በደል ተገቢውን ቅጣት በመቀበል ላይ ነን፤ ምሕረት እንድናደርግለት ተጨንቆ ሲለምነን ልመናውን አልተቀበልንም ነበር፤ በእኛም ላይ ይህ ጭንቀት ሊደርስብን የቻለው በዚህ ምክንያት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስንሳቶም ከዓ “ንሓውና ብሓቂ በዲልና ኢና፤ እቲ ኣይትጨክኑለይ እናበለ ኽልምነና እንተሎ፥ ነፍሱ ኽትጭነቕ እናረአና ኣይሰማዕናዮን። ብናቱ ግፍዒ እዩ እዝ መከራ እዙይ ዝበፅሐና” ተበሃሃሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሓድሕዶም ከኣ፡ ብሓቂ ኣብ ሓውና በደልና እቲ ምሕረት ኪልምነና ኸሎ፡ ጸበባ ነፍሱ እናሬኤና ኣይሰማዕናዮን፡ ብሰርዚ እዚ መከራዚ በጽሓና ተበሃሃሉ።