Genesis 42:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ንእሽቶ ሓውካ ግና ናባይ ኣምጽኦ። ስለዚ ቃላትካ ኺረጋገጽ እዩ፡ ኣይክትመውትን ኢኻ። ከምኡ ድማ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታና​ሹ​ንም ወን​ድ​ማ​ች​ሁን ወደ እኔ አምጡ፤ ነገ​ራ​ችሁ የታ​መነ ይሆ​ና​ልና፤ ይህ ከአ​ል​ሆነ ግን ትሞ​ታ​ላ​ችሁ።” እን​ዲ​ህም አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታናሹንም ወንድማችሁን ወደ እኔ ይዛችሁ ኑ፤ ነገራችሁም የታመነ ይሆናልና አትሞቱም። እንዲህም አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታናሽ ወንድማችሁን ግን ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ፤ በዚህም የተናገራችሁት ቃል እውነተኛነት ይረጋገጣል፤ እናንተም ከመሞት ትተርፋላችሁ።” እነርሱም ይህንኑ ለመፈጸም ተስማሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተንቱ ቃላ ቱማያና ማላነ ህንተንቱ ሀይቀና ማላ ህንተንቱ ህንተንቱ ዉርሰ ቴፋ እሻ ታኮ አሀና ኮሼ” ያጌዳ። ኡንቱንቱነ ሀ የዉዋ ማዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) shin hinttenttu k'aalaa tumayana malanne hinttenttu hayk'k'enna mala hinttenttu hinttenttu wurssetsa teefa ishaa taakko ahana koshshee» yaageedda. Unttunttunne ha yewuwaa mayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte qaalay tumu gidana malanne intte hayqqontta mala intte intte wurseththa kaalo ishaa taakko ekki yaanaas koshshees» gides. Isttika ha yo7ozan ero gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ቃላይ ቱሙ ጊዳና ማላኔ ኢንቴ ሃይቆንታ ማላ ኢንቴ ኢንቴ ዉርሴ ካሎ ኢሻ ታኮ ኤኪ ያናስ ኮሼስ» ጊዴስ። ኢስቲካ ሃ ዮኦዛን ኤሮ ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ዉርሰ እሻ ታኮ ኤህኮ፥ ህንተ ቃላይ ቱማታና፤ ህንተካ ሀይቆና አታና” ያግስ። ኤንትካ እያ ኦዳ ኤሮ ግድ ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte wursetha ishaa taako ehiko, hinte qaalay tumatana; hinteka hayqonna attana” yaagis. Entika iya oda ero gidi ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታናሽ ወንድማችሁን ግን ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ፤ በዚህም የተናገራችሁት ቃል እውነተኛነት ይረጋገጣል፤ እናንተም ከመሞት ትተርፋላችሁ።” እነርሱም ይህንኑ ለመፈጸም ተስማሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ታናሽ ወንድማችሁን ይዛችሁልኝ ኑ፤ በዚህ ዐይነት የተናገራችሁት ሁሉ እውነት መሆኑ ይረጋገጣል፤ ከመሞትም ትድናላችሁ።” እነርሱም በዚህ ነገር ተስማሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ንእሽተይ ሓውኩም ድማ ናባይ ኣምፅእዎ፤ እቲ ቓልኩም ሓቂ እንተ ደኣ ኾይኑ ኣይትሞቱን ኢኹም” በሎም። ከምኡውን ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንእሽቶ ሓውኩም ድማ ናባይ ኣምጽእዎ፡ ኣቲ ቓልኩም ከኣ ሓቂ ምዃኑ ይእመን፡ ኣይትሞቱን ድማ። ከምኡውን ገበሩ።