Genesis 42:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናይ ሓቂ ሰባት እንተ ዄንኩም፡ ሓደ ኻብ ኣሕዋትኩም ኣብ ቤት ማእሰርትኹም ይእሰር። ኪዱ ንጥሜት ኣባይትኩም ስርናይ ተሰኪምኩም ውሰዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ሰላ​ማ​ው​ያን ከሆ​ና​ችሁ ከእ​ና​ንተ አንዱ ወን​ድ​ማ​ችሁ በግ​ዞት ቤት ይታ​ሰር፤ እና​ንተ ግን ሂዱ፤ የሸ​መ​ታ​ች​ሁ​ትን እህ​ልም ውሰዱ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የታመናችሁ ከሆናችሁ ከእናንተ አንዱ ወንድማችሁ በግዞታችሁ ቤት ይታሰር እናንተ ግን ሂዱ፥ እህሉንም ለቤታችሁ ራብ ውሰዱ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታማኝ ሰዎች ከሆናችሁ፥ ከመካከላችሁ አንዱ እዚህ እስር ቤት ሲቈይ፥ የቀራችሁት ግን ለተራቡት ቤተሰቦቻችሁ እህል ትወስዱላቸዋላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ ቱሙካ አማነትያ አሳ ግዶፐ፥ ህንተንቱ እሻቱዋፐ እቱ ሀዋን ቃሾ ጎለን ደኦ፤ አቴዳዋንቱ ኮሻትያ ህንተንቱ ሶ አሳዉ ካ አኪደ አፍተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttu tumukka ammanettiyaa asaa gidooppe, hinttenttu ishatuwaappe ittuu hawaan k'asho gollen de'o; atteedawanttu koshatiyaa hinttenttu soo asaw katsaa akkiidde afite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte tumukka ammanettiza as gidikko intte ishatappe issoy hayssan qasho keeththan do; attidayti gafida intteso asaas kath ekki biite;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ቱሙካ ኣማኔቲዛ ኣስ ጊዲኮ ኢንቴ ኢሻታፔ ኢሶይ ሃይሳን ቃሾ ኬን ዶ፤ ኣቲዳይቲ ጋፊዳ ኢንቴሶ ኣሳስ ካ ኤኪ ቢቴ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ቱማካ አማነትያ አሰ ግድኮ፥ ህንተ እሻታፐ እሶይ ሀይሳን ቃሾ ኬን ደኦ፤ አትዳይሳት ኮሻትያ ህንተ ሶ አሳስ ካ ኤፍተ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte tumaka ammanetiya ase gidiko, hinte ishatape issoy haysan qasho keethan de7o; attidaysati koshatiya hinte soo asaas kathi efite;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታማኝ ሰዎች ከሆናችሁ፣ ከመካከላችሁ አንዱ እዚህ እስር ቤት ሲቈይ፣ የቀራችሁት ግን ለተራቡት ቤተ ሰቦቻችሁ እህል ትወስዱላቸዋላችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ታማኞች ሰዎች ከሆናችሁ ከእናንተ አንዱ እዚሁ በእስር ቤት ይቈይ፤ የቀራችሁት እህሉን ይዛችሁ ወደ ተራቡት ዘመዶቻችሁ ሂዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቅኑዓት እንተ ዄንኩምስ፥ ሓደ ሓውኩም ኣብታ ተኣሲርኩምላ ዝነበርኩም ቤት ማእሰርቲ ይተኣሰር። ንስኻትኩም ድማ ኼድኩም፥ ነቶም ጠምዮም ዘለዉ ስድራኹም ዝኸውን እኽሊ ኣብፅሑሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ቅኑዕት እንተ ዃንኩምሲ፡ ሓደ ሓውኩም ኣብታ ተኣሲርኩምላ ዝነብርኩም ቤት ይተኣሰር። ንስኻትኩም ድማ ኬድኩም እቲ ንጥሜት ኣባይትኹም ዚኸውን እኽሊ ኣብጽሑ።