Genesis 42:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ብሳልሰይቲ መዓልቲ፡ ከምዚ ግበሩ እሞ ብህይወት ግበሩ፡ በሎም። ንኣምላኽ እፈርህ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሦስተኛው ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው፥ “ትድኑ ዘንድ ይህን አድርጉ፤ እኔ እግዚአብሔርን እፈራለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሦስተኛውም ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው። ትድኑ ዘንድ ይህን አድርጉ፤ እኔ እግዚአብሔርን እፈራለሁና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሦስተኛውም ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው፤ “እኔ እግዚአብሔርን ስለምፈራ እንዲህ በማድረግ ሕይወታችሁን አትርፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዘን ጋላሳን ዮሴፎ ኡንቱንታ፥ “ታን ጾሳዉ ያይያ አሳ፤ ህንተንቱ እትባ ኦፐ፥ ፓጻ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzentso gallassan Yooseefo unttuntta, «Taani S'oossaw yayyiyaa asaa; hinttenttu ittibaa ootsooppe, pas'a de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzanththo gallassan Yooseefey isttas, «Tani Xoossas babbiza asa; intte issi miish ooththiko intte shemppo ashsheeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ጋላሳን ዮሴፌይ ኢስታስ፥ «ታኒ ጾሳስ ባቢዛ ኣሳ፤ ኢንቴ ኢሲ ሚሽ ኦኮ ኢንቴ ሼምፖ ኣሼታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄን ጋላሳን ዮሰፍ ኤንታኮ፥ “ታኒ ፆሰ ያይያ አስ። ያንያ ግሾ፥ ህንተ እስባ ኦኮ ህንተ ሸምፑዋ አሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzantho gallasan Yoosefi entako, “Taani Xoosse yayiya asi. Yaaniya gisho, hinte issiba oothiko hinte shempuwa ashshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሦስተኛውም ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው፤ “እኔ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ስለምፈራ እንዲህ በማድረግ ሕይወታችሁን አትርፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሦስተኛው ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው፤ “እኔ እግዚአብሔርን የምፈራ ሰው ስለ ሆንኩ እንዲህ ብታደርጉ ሕይወታችሁን ታድናላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ድማ ዮሴፍ ከምዙይ በሎም፦ “እዝ ዝብለኩም ዘለኹ እንተ ጌርኩም ብህይወት ክትነብሩ ኢኹም፤ ኣነ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ ሰብ እየ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሳልሳይ መዓልቲ ድማ ዮሴፍ በሎም፡ ኣነ ኣምላኽ እፈርህ እየ እሞ፡ እዚ ግበሩ ትነብሩ ድማ። |