Genesis 42:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ካባኻትኩም ስደዱ እሞ ንሓውኹም ኣምጽእዎ እሞ፡ ዘረባኹም ኣባኻትኩም ሓቂ እንተ ኣልዩ ምእንቲ ኺፍተን፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ክትጸንሑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንድማችሁን ያመጣ ዘንድ ከእናንተ አንዱን ላኩ፤ እናንተ ግን እውነትን የምትናገሩ ከሆነ ወይም ከአልሆነ ነገራችሁ እስኪታወቅ ድረስ ከዚህ ተቀመጡ፤ ይህ ከአልሆነ ‘የፈርዖንን ሕይወት!’ ሰላዮች ናችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እውነትን የምትናገሩ ከሆነ ነገራችሁ ይፈተን ዘንድ ከእናንተ አንዱን ስደዱ፥ ወንድማችሁንም ይዞ ይምጣ እናንተም ታሥራችሁ ተቀመጡ፤ ይህ ካልሆነ የፈርዖንን ሕይወት ሰላዮች ናችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሉ፥ ከእናንተ አንዱን ላኩና ወንድማችሁን ይዞ ይመለስ፤ የቀራችሁት ግን የተናገራችሁት ቃል እስኪረጋገጥ ድረስ፥ እስር ቤት ትቆያላችሁ። እንደ ተናገራችሁት ካልሆነ ግን፥ በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ ሁላችሁም ሰላዮች ናችሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ኦድያዌ ቱማ ግድያዋ ፓጫናዉ፥ ህንተፐ እቱዋ ኪትተ፤ እ ህንተንቱ እሻ አኪደ ዮ፤ አቴዳዋንቱ ቃሾ ጎለን ጋምኢታ። ሄዋ ግዳና ዮፐ፥ ካቲ ሀይቆ፤ ህንተንቱ ቢታ ጌድያዋንታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu odiyaawe tuma gidiyaawaa paac'c'anaw, hintteppe ittuwaa kiittite; I hinttenttu ishaa akkiidde yo; atteedawanttu k'asho gollen gam"iita. Hewaa gidana d'ayooppe, kaatii hayk'k'o; hinttenttu biittaa geediyaawantta» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte yootizayssi tumukkonne paaccanaas, inttefe issaade kiittite; izi intte ishaa ekki yo; attidayti qasho keeththan gam7eeta. Hessa mala gidontta aggiko kawoy beyiin! intte yuuyi yuuyi dere xomosiza asa» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዮቲዛይሲ ቱሙኮኔ ፓጫናስ፥ ኢንቴፌ ኢሳዴ ኪቲቴ፤ ኢዚ ኢንቴ ኢሻ ኤኪ ዮ፤ ኣቲዳይቲ ቃሾ ኬን ጋምኤታ። ሄሳ ማላ ጊዶንታ ኣጊኮ ካዎይ ቤዪን! ኢንቴ ዩዪ ዩዪ ዴሬ ጾሞሲዛ ኣሳ» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኦደይስ ቱማ ግደይሳ ፓጫናዉ፥ ህንተፈ እሱዋ ኪትተ። እ ህንተ እሻ ኤክድ ዮ፥ አትዳይሳት ቃሾ ኬን ጋምኤታ። ሄስ ሃኖና፥ ካዎይ ሀይቆ፥ ህንተ ቢታ ዎቸይሳታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte odeysi tuma gideysa paacanaw, hintefe issuwa kiittite. I hinte isha ekidi yo, attidaysati qasho keethan gam7eeta. Hessi hanona ixiko, Kawoy hayqo, hinte biitta wocheyisata” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሉ፣ ከእናንተ አንዱን ላኩና ወንድማችሁን ይዞ ይመለስ፤ የቀራችሁት ግን የተናገራችሁት ቃል እስኪረጋገጥ ድረስ እስር ቤት ትቈያላችሁ። እንደ ተናገራችሁት ካልሆነ ግን፣ በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ ሁላችሁም ሰላዮች ናችሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእናንተ አንዱ ሄዶ ወንድማችሁን ያምጣ፤ የተናገራችሁት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነጻ እስክትለቀቁ ድረስ የቀራችሁት እዚሁ በእስር ቤት ትቈያላችሁ አለበለዚያ ግን በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ እናንተ ሰላዮች ናችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓውኩም ዘምፅእ ካባኻትኩም ሓደ ስደዱ፤ እቲ ዝበልኩምዎ ሓቂ እንተልይዎ ኽሳዕ ዝፃረ ግና፥ ንስኻትኩም ክትእሰሩ ኢኹም። እንተ ዘይኮነ ብህይወት ፈርዖን እምሕል ኣለኹ፤ ንስኻትኩም ሰለልቲ ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ኻባኻትኩም ንሓውኩም ዜምጽእ ስደዱ፡ ንስኻትኩም ድማ ሓቂ እንተሎኩም፡ ዘረባኹም ኪፍተን ፡ ክትእሰሩ ኢኹም። እንተ ዝይኮነስ ብህይወት ፈርኦን ሰለይቲ ኢኹም። |