Genesis 42:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ካባኻትኩም ስደዱ እሞ ንሓውኹም ኣምጽእዎ እሞ፡ ዘረባኹም ኣባኻትኩም ሓቂ እንተ ኣልዩ ምእንቲ ኺፍተን፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ክትጸንሑ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ድ​ማ​ች​ሁን ያመጣ ዘንድ ከእ​ና​ንተ አን​ዱን ላኩ፤ እና​ንተ ግን እው​ነ​ትን የም​ት​ና​ገሩ ከሆነ ወይም ከአ​ል​ሆነ ነገ​ራ​ችሁ እስ​ኪ​ታ​ወቅ ድረስ ከዚህ ተቀ​መጡ፤ ይህ ከአ​ል​ሆነ ‘የፈ​ር​ዖ​ንን ሕይ​ወት!’ ሰላ​ዮች ናችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እውነትን የምትናገሩ ከሆነ ነገራችሁ ይፈተን ዘንድ ከእናንተ አንዱን ስደዱ፥ ወንድማችሁንም ይዞ ይምጣ እናንተም ታሥራችሁ ተቀመጡ፤ ይህ ካልሆነ የፈርዖንን ሕይወት ሰላዮች ናችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሉ፥ ከእናንተ አንዱን ላኩና ወንድማችሁን ይዞ ይመለስ፤ የቀራችሁት ግን የተናገራችሁት ቃል እስኪረጋገጥ ድረስ፥ እስር ቤት ትቆያላችሁ። እንደ ተናገራችሁት ካልሆነ ግን፥ በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ ሁላችሁም ሰላዮች ናችሁ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ ኦድያዌ ቱማ ግድያዋ ፓጫናዉ፥ ህንተፐ እቱዋ ኪትተ፤ እ ህንተንቱ እሻ አኪደ ዮ፤ አቴዳዋንቱ ቃሾ ጎለን ጋምኢታ። ሄዋ ግዳና ዮፐ፥ ካቲ ሀይቆ፤ ህንተንቱ ቢታ ጌድያዋንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttu odiyaawe tuma gidiyaawaa paac'c'anaw, hintteppe ittuwaa kiittite; I hinttenttu ishaa akkiidde yo; atteedawanttu k'asho gollen gam"iita. Hewaa gidana d'ayooppe, kaatii hayk'k'o; hinttenttu biittaa geediyaawantta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte yootizayssi tumukkonne paaccanaas, inttefe issaade kiittite; izi intte ishaa ekki yo; attidayti qasho keeththan gam7eeta. Hessa mala gidontta aggiko kawoy beyiin! intte yuuyi yuuyi dere xomosiza asa»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ዮቲዛይሲ ቱሙኮኔ ፓጫናስ፥ ኢንቴፌ ኢሳዴ ኪቲቴ፤ ኢዚ ኢንቴ ኢሻ ኤኪ ዮ፤ ኣቲዳይቲ ቃሾ ኬን ጋምኤታ። ሄሳ ማላ ጊዶንታ ኣጊኮ ካዎይ ቤዪን! ኢንቴ ዩዪ ዩዪ ዴሬ ጾሞሲዛ ኣሳ»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ኦደይስ ቱማ ግደይሳ ፓጫናዉ፥ ህንተፈ እሱዋ ኪትተ። እ ህንተ እሻ ኤክድ ዮ፥ አትዳይሳት ቃሾ ኬን ጋምኤታ። ሄስ ሃኖና፥ ካዎይ ሀይቆ፥ ህንተ ቢታ ዎቸይሳታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte odeysi tuma gideysa paacanaw, hintefe issuwa kiittite. I hinte isha ekidi yo, attidaysati qasho keethan gam7eeta. Hessi hanona ixiko, Kawoy hayqo, hinte biitta wocheyisata” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሉ፣ ከእናንተ አንዱን ላኩና ወንድማችሁን ይዞ ይመለስ፤ የቀራችሁት ግን የተናገራችሁት ቃል እስኪረጋገጥ ድረስ እስር ቤት ትቈያላችሁ። እንደ ተናገራችሁት ካልሆነ ግን፣ በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ ሁላችሁም ሰላዮች ናችሁ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናንተ አንዱ ሄዶ ወንድማችሁን ያምጣ፤ የተናገራችሁት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነጻ እስክትለቀቁ ድረስ የቀራችሁት እዚሁ በእስር ቤት ትቈያላችሁ አለበለዚያ ግን በፈርዖን ስም እምላለሁ፤ እናንተ ሰላዮች ናችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓውኩም ዘምፅእ ካባኻትኩም ሓደ ስደዱ፤ እቲ ዝበልኩምዎ ሓቂ እንተልይዎ ኽሳዕ ዝፃረ ግና፥ ንስኻትኩም ክትእሰሩ ኢኹም። እንተ ዘይኮነ ብህይወት ፈርዖን እምሕል ኣለኹ፤ ንስኻትኩም ሰለልቲ ኢኹም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ኻባኻትኩም ንሓውኩም ዜምጽእ ስደዱ፡ ንስኻትኩም ድማ ሓቂ እንተሎኩም፡ ዘረባኹም ኪፍተን ፡ ክትእሰሩ ኢኹም። እንተ ዝይኮነስ ብህይወት ፈርኦን ሰለይቲ ኢኹም።