Genesis 42:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ዕርቃን እታ ሃገር ክትርእዩ እምበር፡ ኣይፋልን መጺእኩም፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አላቸው፥ “አይደለም፤ ነገር ግን እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የሀገሩንም ሁኔታ ልታዩ መጥታችኋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አላቸው። አይደለም፤ ነገር ግን የአገሩን ዕራቁትነት ልታዩ መጥታችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም መልሶ፥ “አይደለም፤ በየት በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ኡንቱንታ፥ “ቱይት፤ ህንተንቱ ኑ ቢታን ናጉ ለፕያ ባጋይ ሀቃዌንቶ በአናዉ ዬድታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo unttuntta, «tuytti; hinttenttu nu biittan naagu leppiyaa baggay hak'awentto be'anaw yeeddita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yooseefey isttas, «Gidekketa! Intte nu biittan naagoy leppiza baggay awayssako xomosi xeellana yideta» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዮሴፌይ ኢስታስ፥ «ጊዴኬታ! ኢንቴ ኑ ቢታን ናጎይ ሌፒዛ ባጋይ ኣዋይሳኮ ጾሞሲ ጼላና ዪዴታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ኤንታኮ፥ “አካይ፥ ህንተ ኑ ቢታን ናጎይ ለፕያ ባጋይ አዉነኮ በአናዉ ይደታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi entako, “Akay, hinte nu biittan naagoy lepiya baggay awuneko be7anaw yideta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም መልሶ፣ “አይደለም፤ አገራችን በየት በኩል ለጥቃት የተጋለጠች መሆኗን ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍም “አይደለም! እናንተ የመጣችሁት የአገራችንን ደካማነት በምን በኩል እንደ ሆነ ለመሰለል ነው” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ “ኣይፋልኩምን፤ ኵነታት እዛ ምድሪ ኽትስልሉ ዝመፃእኹም ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ኣይፋልኩምን ኣዛ ሃገር ቃልዕ ምዃና ክትርእዩ ዝመጻእኩም ኢኹም፡ በሎም። |