Genesis 42:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ኣይፋልን፡ ጐይታይ፡ ባሮትካ ግና ምግቢ ኺዕድጉ መጺኦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም አሉት፥ “ጌታ ሆይ፥ አይደለም፤ ባሪያዎችህስ ስንዴ ሊገዙ መጥተዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም አሉት። ጌታችን ሆይ አይደለም፤ ባሪያዎችህ ስንዴን ሊገዙ መጥተዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም እንዲህ አሉት፤ “ጌታችን ሆይ፤ እንዲህስ አይደለም፤ አገልጋዮችህ የመጣነው እህል ለመሸመት ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “ቱይት፥ ኑ ጎዳዉ፥ ኑን ጌድ ጼልያ አሳ ግዶኮ፤ ኑን ነ ቆማቱ ካ ዎማናዉ ዬዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «tuytti, nu godaw, nuuni geeddi s'eelliyaa asaa gidokko; nuuni ne k'oomatuu katsaa woomanaw yeeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti, «Nu godoo! Nuni dere xomosiza as gidokko; nuni ne aylleti kath shammanaas yidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ፥ «ኑ ጎዶ! ኑኒ ዴሬ ጾሞሲዛ ኣስ ጊዶኮ፤ ኑኒ ኔ ኣይሌቲ ካ ሻማናስ ዪዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “አካይ፥ ኑ ጎዳዉ፥ ኑኒ ዎቻናዉ ይዳ አስ ግዶኮ። ኑኒ ነ አይለት ካ ሻማናዉ ይዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Akay, nu godaw, nuuni wochanaw yida asi gidoko. Nuuni ne aylleti kathi shammanaw yida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እንዲህ አሉት፤ “ጌታችን ሆይ፤ እንዲህስ አይደለም፤ አገልጋዮችህ የመጣነው እህል ለመሸመት ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “ጌታችን ሆይ፥ እኛ ሰላዮች አይደለንም፤ እኛ አገልጋዮችህ እዚህ የመጣነው እህል ለመግዛት ነው” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ “ኣታ ጐይታና፥ ንሕና ሓሻኽርካ ስርናይ ክንሽምት ዝመፃእና ኢና፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም መለስሉ፡ ኣይፋልናን ጐይታይ ገላውኻስ ቀለብ ኪሽምቱ ደኣ መጹ፡ ድማ በልዎ። |