Genesis 41:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ሾብዓተ ቀጠንቲ ሰራውርን ብንፋስ ምብራቕ ዚነፍሑን ብድሕሪኦም ደየቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ ከእነርሱ በኋላ የሰለቱና በነፋስ የተመቱ ሰባት እሸቶች ወጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም ከእነርሱ በኋላ የሰለቱና በምሥራቅ ነፋስ የተመቱ ሰባት እሸቶች ወጡ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም የቀጨጩና በምሥራቅ ነፋስ ተመትተው የደረቁ ሰባት የእሸት ዛላዎች ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ስሚደ፥ ጬጨዳነ አዋይ ዶልያ ባጋ ጫርኩዋን ሹሌዳ ሀራ ላፑን ትሻቱ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe simmiide, c'eec'c'edanne away doliyaa bagga c'arkkuwaan shulleedda hara laappun tishatuu keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttafe kaallidi ayfe laafanne carkon shullidi melida laappun tiyati kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታፌ ካሊዲ ኣይፌ ላፋኔ ጫርኮን ሹሊዲ ሜሊዳ ላፑን ቲያቲ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ ካልድ፥ ሌኦነ ዶሎሀ ባጋ ጫርኮን ሹልዳ ሀራ ላፑን ሞርኤት ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe kaallidi, lee7onne doloha bagga carkon shullida hara laapun mor7eti keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የቀጨጩና በምሥራቅ ነፋስ ተመትተው የደረቁ ሰባት የእሸት ዛላዎች ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም የቀጨጩና ከበረሓ በተነሣ የምሥራቅ ነፋስ ተመተው የሰለቱ ሰባት የእሸት ዛላዎች በቅለው አየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪአን ድማ፥ እንሆ ሸውዓተ ቐጠንቲ ብንፋስ ምብራቕ ዝሃጐጓ ጉምቦታት ሸዊት ወፃ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪኤን ከኣ እንሆ ሾብዓተ ቐጠንቲ ብንፋስ ምብራቕ ዝሀጎጓ ሰዊት ወጻ። |