Genesis 41:56 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ጥሜት ድማ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ ኰነ፣ ዮሴፍ ድማ ንዅሉ መኽዘናት ከፊቱ ንግብጻውያን ሸጦ። እቲ ጥሜት ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ በርሀ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምድርም ሁሉ ላይ ራብ ሆነ፤ ዮሴፍም እህል ያለበትን ጎተራ ሁሉ ከፍቶ ለግብፅ ሰዎች ሁሉ ይሸጥ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድርም ሁሉ ላይ ራብ ሆነ፤ ዮሴፍም እህል ያለበትን ጎተራ ሁሉ ከፍቶ ለግብፅ ሰዎች ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ ራብም በግብፅ ምድር ጸንቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራቡ በአገሩ ላይ እየተስፋፋ ስለ ሄደ፥ ዮሴፍ ጐተራዎቹን ከፍቶ እህሉ ለግብፃውያን እንዲሸጥ አደረገ፤ ምክንያቱም ራቡ በመላዪቱ ግብጽ ጸንቶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮሻይ ግብጼ ቢታ ኡባ ጋኬዳ ዎደ፥ ዮሴፎ ካ ምንጄዳ ጎልያ ኡባ ዶዪደ፥ ካ ግብጼ አሳዉ ዛልኤዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ግብጼን ኮሻይ ፐንቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Koshay Gibs'e biittaa ubbaa gakkeedda wode, Yooseefo katsaa minjjeedda golliyaa ubbaa dooyiide, katsaa Gibs'e asaw zal"eedda; ayaw gooppe, Gibs'en koshay pentteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koshay Gibxe biittaa ubbaa gakkida wode Yooseefey kath minjjida keeththata ubbaa doydi kath Gibxe asaas bayzisides; gaasoykka koshay kumeththa Gibxen minnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮሻይ ጊብጼ ቢታ ኡባ ጋኪዳ ዎዴ ዮሴፌይ ካ ሚንጂዳ ኬታ ኡባ ዶይዲ ካ ጊብጼ ኣሳስ ባይዚሲዴስ፤ ጋሶይካ ኮሻይ ኩሜ ጊብጼን ሚኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮሻይ ግብፀ ቢታ ኡባ ጋክዳ ዎደ፥ ዮሰፍ ካ ምንጅዳ ሻለታ ኡባ ዶይድ፥ ካ ግብፀ አሳስ ባይዝስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koshay Gibxe biitta ubba gakida wode, Yoosefi katha minjida shaaleta ubba dooydi, kathi Gibxe asaas bayzis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራቡ በአገሩ ላይ እየተስፋፋ ስለ ሄደ፣ ዮሴፍ ጐተራዎቹን ከፍቶ እህሉ ለግብፃውያን እንዲሸጥ አደረገ፤ ምክንያቱም ራቡ በመላዪቱ ግብፅ ጸንቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ራቡ በመላው ግብጽ እየተስፋፋና እየበረታ ስለ ሄደ፥ ዮሴፍ ጐተራዎቹ ሁሉ ተከፍተው እህሉ ለግብጻውያን እንዲሸጥላቸው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ ዅላ ምድሪ ድማ ጥሜት ኮነ። እቲ ጥሜት ኣብ ምድሪ ግብፂ እናበርትዐ ስለ ዝኸደ፥ ዮሴፍ ኵሉ ማዕኸን ከፊቱ፥ ንግብፃውያን እኽሊ ሸጠሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ ኹላ ምድሪ ድማ ጥሜት ኮነ። ዮሴፍ ከኣ ኩሉ ሪቕ ከፊቱ፡ ንግብጻውያን እኽሊ ሸጠሎም። እቲ ጥሜት ኣብ ኩላ ምድሪ ኣናበርትዔ ኸደ እሞ ካብ ኩለን ሃገራት እኽሊ ኺሽምቱ፡ ናብ ዮሴፍ ናብ ግብጺ ይመጹ ነበሩ። |