Genesis 41:55 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ምድሪ ግብጺ ምስ ጠመየት ድማ፡ እቲ ህዝቢ እንጌራ ደልየ ናብ ፈርኦን ጨደረ። ፈርኦን ድማ ንዅሎም ግብጻውያን፡ ናብ ዮሴፍ ኪዱ፡ በሎም። ዝብለካ ግበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግብፅ ምድርም ሁሉ ተራበ፤ ሕዝቡም ስለ እህል ወደ ፈርዖን ጮኸ፤ ፈርዖንም የግብፅ ሰዎችን ሁሉ፥ “ወደ ዮሴፍ ሂዱ፤ እርሱ ያላችሁንም ሁሉ አድርጉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብፅ ምድርም ሁሉ ተራበ፥ ሕዝቡም ስለ እህል ወደ ፈርዖን ጮኸ፤ ፈርዖንም የግብፅ ሰዎችን ሁሉ። ወደ ዮሴፍ ሂዱ፥ እርሱ ያላችሁንም ሁሉ አድርጉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራቡ በመላው የግብጽ ምድር መስፋፋት ሲጀምር፥ ሕዝቡ ምግብ ይሰጠን በማለት ወደ ፈርዖን ጮኸ። ፈርዖንም ግብፃውያኑን፥ “ወደ ዮሴፍ ሂዱና የሚላችሁን አድርጉ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ቢታይ ኡባይ ኮሻቴዳ ዎደ፥ አሳይ ካዉ ካትያ ዋሴዳ። ካቲ ግብጼ አሳ ኡባ፥ “ዮሴፎኮ ቢተ፤ እ ኦድያዋ ኦተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e biittay ubbay koshateedda wode, Asay katsaw kaatiyaa waasseedda. Kaatii Gibs'e asaa ubbaa, «Yooseefokko biite; I odiyaawaa ootsite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe derey wuri koshattida wode asay, «Kath imma» gi kawos waassiin kawozi Gibxe asaa ubbaa, «Yooseefekko biidi izi yootizayssa ooththite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ዴሬይ ዉሪ ኮሻቲዳ ዎዴ ኣሳይ፥ «ካ ኢማ» ጊ ካዎስ ዋሲን ካዎዚ ጊብጼ ኣሳ ኡባ፥ «ዮሴፌኮ ቢዲ ኢዚ ዮቲዛይሳ ኦቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ቢታይ ኡባይ ኮሻትዳ ዎደ፥ አሳይ ካስ ካዋኮ ዋስዶሶና። ካዎይ ግብፀ አሳ ኡባ፥ “ዮሰፋኮ ብድ፥ እ ኦደይሳ ኦተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe biittay ubbay koshatida wode, asay kathas kawako waassidosona. Kawoy Gibxe asa ubba, “Yoosefako bidi, I odeysa oothite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራቡ በመላው የግብፅ ምድር መስፋፋት ሲጀምር፣ ሕዝቡ ምግብ ይሰጠን በማለት ወደ ፈርዖን ጮኸ። ፈርዖንም ግብፃውያኑን፣ “ወደ ዮሴፍ ሂዱና የሚላችሁን አድርጉ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ራብ በመላው ግብጽ ምድር እየተስፋፋ በሄደ ጊዜ፥ ሕዝቡ ወደ ፈርዖን ሄዶ “ምግብ ስጠን!” ብሎ ጮኸ። ፈርዖንም “ወደ ዮሴፍ ሂዱና እርሱ የሚላችሁን አድርጉ” ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላ ምድሪ ግብፂ ምስ ጠመየት ድማ፥ እቲ ህዝቢ ብዛዕባ እኽሊ ናብ ፈርዖን ጠርዐ። ንሱ ኸዓ ንዅሎም ግብፃውያን “ናብ ዮሴፍ ኪዱ እሞ ንሱ ዝብለኩም ግበሩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩላ ሃገር ግብጺ ምስ ጠመየት ድማ፡ እቲ ህዝቢ ብዛዕባ እንጌራ ናብ ፈራኦን ጠርዔ። ፈርኦን ከኣ ንኹሎም ግብጻውያን ናብ ዮሴፍ ኪዱ እሞ ንሱ ዚብለኩም ግበሩ በሎ። |