Genesis 41:55 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ምድሪ ግብጺ ምስ ጠመየት ድማ፡ እቲ ህዝቢ እንጌራ ደልየ ናብ ፈርኦን ጨደረ። ፈርኦን ድማ ንዅሎም ግብጻውያን፡ ናብ ዮሴፍ ኪዱ፡ በሎም። ዝብለካ ግበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የግ​ብፅ ምድ​ርም ሁሉ ተራበ፤ ሕዝ​ቡም ስለ እህል ወደ ፈር​ዖን ጮኸ፤ ፈር​ዖ​ንም የግ​ብፅ ሰዎ​ችን ሁሉ፥ “ወደ ዮሴፍ ሂዱ፤ እርሱ ያላ​ች​ሁ​ንም ሁሉ አድ​ርጉ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግብፅ ምድርም ሁሉ ተራበ፥ ሕዝቡም ስለ እህል ወደ ፈርዖን ጮኸ፤ ፈርዖንም የግብፅ ሰዎችን ሁሉ። ወደ ዮሴፍ ሂዱ፥ እርሱ ያላችሁንም ሁሉ አድርጉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ራቡ በመላው የግብጽ ምድር መስፋፋት ሲጀምር፥ ሕዝቡ ምግብ ይሰጠን በማለት ወደ ፈርዖን ጮኸ። ፈርዖንም ግብፃውያኑን፥ “ወደ ዮሴፍ ሂዱና የሚላችሁን አድርጉ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታይ ኡባይ ኮሻቴዳ ዎደ፥ አሳይ ካዉ ካትያ ዋሴዳ። ካቲ ግብጼ አሳ ኡባ፥ “ዮሴፎኮ ቢተ፤ እ ኦድያዋ ኦተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittay ubbay koshateedda wode, Asay katsaw kaatiyaa waasseedda. Kaatii Gibs'e asaa ubbaa, «Yooseefokko biite; I odiyaawaa ootsite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe derey wuri koshattida wode asay, «Kath imma» gi kawos waassiin kawozi Gibxe asaa ubbaa, «Yooseefekko biidi izi yootizayssa ooththite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ዴሬይ ዉሪ ኮሻቲዳ ዎዴ ኣሳይ፥ «ካ ኢማ» ጊ ካዎስ ዋሲን ካዎዚ ጊብጼ ኣሳ ኡባ፥ «ዮሴፌኮ ቢዲ ኢዚ ዮቲዛይሳ ኦቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ቢታይ ኡባይ ኮሻትዳ ዎደ፥ አሳይ ካስ ካዋኮ ዋስዶሶና። ካዎይ ግብፀ አሳ ኡባ፥ “ዮሰፋኮ ብድ፥ እ ኦደይሳ ኦተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe biittay ubbay koshatida wode, asay kathas kawako waassidosona. Kawoy Gibxe asa ubba, “Yoosefako bidi, I odeysa oothite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ራቡ በመላው የግብፅ ምድር መስፋፋት ሲጀምር፣ ሕዝቡ ምግብ ይሰጠን በማለት ወደ ፈርዖን ጮኸ። ፈርዖንም ግብፃውያኑን፣ “ወደ ዮሴፍ ሂዱና የሚላችሁን አድርጉ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ራብ በመላው ግብጽ ምድር እየተስፋፋ በሄደ ጊዜ፥ ሕዝቡ ወደ ፈርዖን ሄዶ “ምግብ ስጠን!” ብሎ ጮኸ። ፈርዖንም “ወደ ዮሴፍ ሂዱና እርሱ የሚላችሁን አድርጉ” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላ ምድሪ ግብፂ ምስ ጠመየት ድማ፥ እቲ ህዝቢ ብዛዕባ እኽሊ ናብ ፈርዖን ጠርዐ። ንሱ ኸዓ ንዅሎም ግብፃውያን “ናብ ዮሴፍ ኪዱ እሞ ንሱ ዝብለኩም ግበሩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኩላ ሃገር ግብጺ ምስ ጠመየት ድማ፡ እቲ ህዝቢ ብዛዕባ እንጌራ ናብ ፈራኦን ጠርዔ። ፈርኦን ከኣ ንኹሎም ግብጻውያን ናብ ዮሴፍ ኪዱ እሞ ንሱ ዚብለኩም ግበሩ በሎ።