Genesis 41:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ነቲ በዅሪ ምናሴ ሰመዮ፣ ኣምላኽ ንዅሉ ጻዕረይን ንብዘሎ ቤት ኣቦይን ረሲዑኒ እዩ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፤ እንዲህ ሲል፥ “እግዚአብሔር መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት እንድረሳ አደረገኝ፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል። እግዚአብሔር መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት አስረሳኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም፥ “እግዚአብሔር መከራዬን ሁሉ፥ የአባቴንም ቤት እንድረሳ አድርጎኛል” በማለት የመጀመሪያ ልጁን ስም ምናሴ አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባረ ባይራ ናኣ ምናሳ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bare bayira na'aa Minaasa suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey, «Xoossi tana ta metonne ta aawa soo asa ubbaa dogissides» gishe ba koyro naaza Minaase gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ፥ «ጾሲ ታና ታ ሜቶኔ ታ ኣዋ ሶ ኣሳ ኡባ ዶጊሲዴስ» ጊሼ ባ ኮይሮ ናዛ ሚናሴ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ ባይራ ናኣ ሱን፥ “ፆሳይ ታና ታ መቱዋነ ታ አዋ ሶ አሳ ኡባ ዶግስስ” ግድ ምናሰ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba bayra na7aa sunthaa, “Xoossay tana ta metuwanne ta aawa soo asa ubbaa dogisis” gidi Minaase gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም፣ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) መከራዬን ሁሉ፣ የአባቴንም ቤት እንድረሳ አድርጎኛል” በማለት የመጀመሪያ ልጁን ስም ምናሴ አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ “እግዚአብሔር የደረሰብኝን መከራና ዘመዶቼን እንድረሳ አደረገኝ” በማለት የመጀመሪያ ልጁን ምናሴ ብሎ ጠራው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ፥ “ኣምላኽ፥ ኵሉ መከራይን ኵሉ ቤት ኣቦይን ከም ዝርስዕ ገይሩኒ እዩ” እንትብል፥ ንበዅሪ ወዱ “ምናሴ” ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ኣምላኽ ኩሉ መከራይን ኩሉ ቤት ኣቦይን ኣረሲዑኒ እዩ እሞ፡ ኢሉ ስም እቲ በኹሪ ምናሴ ኣውጽኣሉ። |