Genesis 41:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ንቝጽሪ ኽሳዕ ዚሓድግ፡ ከም ሑጻ ባሕሪ ብዙሕ እኽሊ ኣከበ። ቁጽሪ ዘይብሉ እዩ ነይሩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም እንደ ባሕር አሸዋ እጅግ ብዙ የሆነ ስንዴን አከማቸ፤ መስፈር እስኪሳናቸው ድረስ፤ ሊሰፈር አልተቻለምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም እንደ ባሕር አሸዋ እጅግ ብዙ የሆነ ስንዴን አከማቸ፥ መስፈርን እስኪተው ድረስ፤ ሊሰፈር አልተቻለምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍ ብዛቱ እንደ ባሕር አሸዋ የሚሆን የእህል ሰብል አከማቸ፤ ሰብሉ እጅግ ከመብዛቱ የተነሣ ልኩን መስፈርና መመዝገብ አልቻለም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ አባ ሻፍያ ኬሻ ዳሮ ካ ምንጄዳ፤ ካይ ዳርና፥ ማካናዉ ዳንዳይቤና ድራዉ፥ ማክ ማክ ቆልያዋ አግ ባሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo abbaa shafiyaa keeshshaa daro katsaa minjjeedda; katsay darina, makkanaw danddayibeenna diraw, makki makki k'oliyaawaa aggi basheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey abba shaamintta mala daro kath minjjides; kaththay wogappe dariin makkanaas dandaybeenna gishshas makki makki qolizayssa aggaagides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ኣባ ሻሚንታ ማላ ዳሮ ካ ሚንጂዴስ፤ ካይ ዎጋፔ ዳሪን ማካናስ ዳንዳይቤና ጊሻስ ማኪ ማኪ ቆሊዛይሳ ኣጋጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ አባ ሻፍያ መላ ዳሮ ካ ሺሽስ። ካ ዳሮተፈ ደንዶይሳን ማካናዉ ዳንዳኤትቦና ግሾ፥ ማክ ማክ ቆለይሳ አጋግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi abba shafiya mela daro katha shiishis. Katha darotethaafe dendoysan makanaw danda7etibona gisho, maki maki qoleysa aggaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍ ብዛቱ እንደ ባሕር አሸዋ የሚሆን የእህል ሰብል አከማቸ፤ ሰብሉ እጅግ ከመብዛቱ የተነሣ ልኩን መስፈርና መመዝገብ አልቻለም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት ዮሴፍ ብዛቱ እንደ ባሕር ዳር አሸዋ የሆነ እጅግ ብዙ እህል አከማቸ፤ እህሉ እጅግ ብዙ ከመሆኑ የተነሣ እየሰፈረ መጠኑን ለማወቅ የነበረውን ዕቅድ ተወ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ፥ ምፅብፃቡ ኽሳዕ ዝስእን ብዙሕ እኽሊ፥ ኣከበ። እቲ ዝኣከቦ እኽሊ ኸም ሑፃ ባሕሪ የመና ብዙሕ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገና ዓመት ጥሜት ከመጸት ከላ ኣሰናት ጋል ጳጢፌራዕ ካህን ኦን ዝወለድትሉ፡ ንዮሴፍ ክልተ ወዲ ተወልድሉ። |