Genesis 41:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ እቲ ኣብ ምድሪ ግብጺ ዝነበረት ሸውዓተ ዓመት ድማ ኣኪቡ፡ ነቲ ምግቢ ኣብ ከተማታት ኣቐመጦ። ኣብ ዙርያ ነፍሲ ወከፍ ከተማ ዝነበረ ምግቢ ግራት፡ ኣብኣ ኣቐመጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግብፅ ምድር ሁሉ ያለውን የሰባቱን የጥጋብ ዓመታት እህል ሁሉ ሰበሰበ፤ እህልንም በከተሞቹ አደለበ፤ በየከተማይቱም ዙሪያ ያለውን የእርሻውን እህል ሁሉ በዚያው ከተተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግብፅ ምድር ሁሉ ያለውን የሰባቱን ዓመት እህል ሁሉ ሰበሰበ፥ እህልንም በከተሞቹ አደለበ፤ በየከተማይቱ ዙሪያ ያለውን የእርሻውን እህል ሁሉ በዚያው ከተተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነዚያ ሰባት የጥጋብ ዓመታት፥ ዮሴፍ በግብጽ አገር የተገኘውን ምርት ሰብስቦ በየከተሞቹ አከማቸ፤ በእያንዳንዱ ከተማ ከየአቅራቢያው የተመረተውን እህል እንዲከማች አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ግብጼ ቢታን ሄ ላፑን ካሎ ላይ ካ ኡባ ሺሺደ፥ ካታማቱዋን ምንጄዳ። እት እት ካታማ ዩሹዋን ደእያ ጎሻ ካ ኡባ ሄ ካታማቱዋን ምንጄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo Gibs'e biittan he laappun kalo laytsaa katsaa ubbaa shiishshiide, katamatuwaan minjjeedda. Itti itti katamaa yuushshuwaan de'iyaa goshshaa katsaa ubbaa he katamatuwaan minjjeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey Gibxe biittan he laappun kalo layththaa kath ubbaa shiishshidi katamatan minjjides. Issi issi katamata yuushon kaxxida kath ubbaa he kataman kataman minjjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ጊብጼ ቢታን ሄ ላፑን ካሎ ላይ ካ ኡባ ሺሺዲ ካታማታን ሚንጂዴስ። ኢሲ ኢሲ ካታማታ ዩሾን ካጺዳ ካ ኡባ ሄ ካታማን ካታማን ሚንጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ግብፀ ቢታን ሄ ላፑን ካሎ ላይ ካ ኡባ ሺሽድ፥ ካታማታን ምንጅስ። እስ እስ ካታማ ዩሹዋን ደእያ ጋድያፐ ካ ኡባ ሄ ካታማታን ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi Gibxe biittan he laapun kalo laytha katha ubbaa shiishidi, katamatan minjis. Issi issi katama yuushuwan de7iya gadiyape katha ubbaa he katamatan shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእነዚያ ሰባት የጥጋብ ዓመታት፣ ዮሴፍ በግብፅ አገር የተገኘውን ምርት ሰብስቦ በየከተሞቹ አከማቸ፤ በእያንዳንዱ ከተማ ከየአቅራቢያው የተመረተውን እህል እንዲከማች አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በግብጽ አገር በእነዚያ ሰባት የጥጋብ ዓመቶች የተገኘውን ሰብል ሰብስቦ በየከተሞች አከማቸ፤ በየእያንዳንዱ ከተማ ያከማቸው እህል በዙሪያው ከሚገኙት እርሻዎች የተመረተ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ኣብ ምድሪ ግብፂ ዝነበረ ዅሉ ናይተን ሸውዓተ ዓመታት እኽሊ፥ ኣብ ከተማታት ኣከቦ፤ ናይቲ ኣብ ዙርያ ኸተማታት ዝነበረ ገራሁ እኽሊውን ነናብ ከተማኡ ኣከቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምድሪ ግብጺ ዝነበረ ኹሉ ናይተን ሾብዓተ ዓመት እኽሊ ድማ ኣከበ፡ እቲ እኽሊ ቑጽሪ ዜብሉ ነበረ እሞ፡ ምቑጻር ክሳዕ ዚሓድጎ፡ ከም ሑጻ ባሕሪ ኣዝዩ ብዙሕ ኣከበ። |