Genesis 41:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ ሰፍናት-ፓነያ ኢሉ ሰመዮ። ንሰበይቱ ድማ ኣሰናት ጓል ጶጢፌራ ካህን ኦን ሃቦ። ዮሴፍ ድማ ናብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም የዮሴፍን ስም “እስፍንቶፎኔህ” ብሎ ጠራው፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጴጤፌራ ልጅ የምትሆን አስኔትንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም የዮሴፍን ስም ጸፍናት ፐዕናህ ብሎ ጠራው፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የDoጥፌራ ልጅ የምትሆን አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በግብፅ ምድር ሁሉ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈርዖንም ዮሴፍን “ጸፍናት ፐዕናህ” ብሎ ስም አወጣለት። እንዲሁም የሄልዮቱጠ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በመላዪቱ የግብጽ ምድር ተዘዋወረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ዮሴፋ፥ “ጻፍናት-ፓእናሀ” ጊደ ሱንዳ፤ እ አዉ ኦና ግያ ካታማ ቄስያ ጶጽፋራ ናቶ አስናቶ ማቼ ኦ እሜዳ። ያትና ዮሴፎ ግብጼ ቢታ ኡባ ሳና አዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Yooseefa, «S'aafinaati-Pa'inaaha» giide suntseedda; I aw Oona giyaa katamaa k'eesiyaa P'oos'ifaara naatto Asinaato machche ootsi immeedda. Yaatina Yooseefo Gibs'e biittaa ubbaa saanna aad'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Yooseefe, «Xaafinaate-Pa7inaahe» gi sunththides; izi izas Oona geetettiza katama qeese Phixifaara nayo Asinaato machcho immides. Histtiin Yooseefey kumeththa Gibxe biittaa yuuyi xeellides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎይ ዮሴፌ፥ «ጻፊናቴ-ፓኢናሄ» ጊ ሱንዴስ፤ ኢዚ ኢዛስ ኦና ጌቴቲዛ ካታማ ቄሴ ጲጺፋራ ናዮ ኣሲናቶ ማቾ ኢሚዴስ። ሂስቲን ዮሴፌይ ኩሜ ጊብጼ ቢታ ዩዪ ጼሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ዮሰፋ፥ “ፃፍናት-ፓእና” ግድ ሱንስ። እ እያዉ ኦና ካታማ ካህንያ ጶፅፋራ ናእዉ አስናቶ ማቾ እሚስ። ያንን፥ ዮሰፍ ግብፀ ቢታ ኡባ ቦላ ማታ ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Yoosefa, “Xafnaat-Pa7ina” gidi sunthis. I iyaw Ona katama kahiniya Phoxfaara na7iw Asnaato macho immis. Yaanin, Yoosefi Gibxe biitta ubbaa bolla maata ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈርዖንም ዮሴፍን ጸፍናት ፐዕናህ ብሎ ስም አወጣለት። እንዲሁም የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በመላዪቱ የግብፅ ምድር ተዘዋወረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈርዖን ለዮሴፍ “ጻፍናት ፐዕናሕ” የሚል መጠሪያ ስም አወጣለት፤ አስናት ተብላ የምትጠራውን የጶጢፌራን ልጅ በሚስትነት ሰጠው፤ ጶጢፌራ ኦን ተብሎ በሚጠራው ከተማ ካህን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈርዖን ከዓ ንዮሴፍ “ፀፍናት ፐዕናሕ” ዝብል ስም ኣውፅአሉ። ንኣስናት፥ ጓል ጶጥፌራ ኻህን ሄልዮት ድማ፥ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሃቦ። ዮሴፍ ድማ ናብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈርኦን ከኣ ንዮሴፍ ስሙ ጻፍናት ጳዕናሕ ኣውጻኣሉ። ኣስናት፡ ጓል ጴጡፌራዕ ካህን ኦን፡ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሀቦ። ዮሴፍ ከኣ ናብ ምድሪ ግብጺ ወጸ። |