Genesis 41:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ ሰፍናት-ፓነያ ኢሉ ሰመዮ። ንሰበይቱ ድማ ኣሰናት ጓል ጶጢፌራ ካህን ኦን ሃቦ። ዮሴፍ ድማ ናብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ንም የዮ​ሴ​ፍን ስም “እስ​ፍ​ን​ቶ​ፎ​ኔህ” ብሎ ጠራው፤ የሄ​ል​ዮቱ ከተማ ካህን የጴ​ጤ​ፌራ ልጅ የም​ት​ሆን አስ​ኔ​ት​ንም ሚስት ትሆ​ነው ዘንድ ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንም የዮሴፍን ስም ጸፍናት ፐዕናህ ብሎ ጠራው፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የDoጥፌራ ልጅ የምትሆን አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በግብፅ ምድር ሁሉ ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈርዖንም ዮሴፍን “ጸፍናት ፐዕናህ” ብሎ ስም አወጣለት። እንዲሁም የሄልዮቱጠ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በመላዪቱ የግብጽ ምድር ተዘዋወረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዮሴፋ፥ “ጻፍናት-ፓእናሀ” ጊደ ሱንዳ፤ እ አዉ ኦና ግያ ካታማ ቄስያ ጶጽፋራ ናቶ አስናቶ ማቼ ኦ እሜዳ። ያትና ዮሴፎ ግብጼ ቢታ ኡባ ሳና አዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Yooseefa, «S'aafinaati-Pa'inaaha» giide suntseedda; I aw Oona giyaa katamaa k'eesiyaa P'oos'ifaara naatto Asinaato machche ootsi immeedda. Yaatina Yooseefo Gibs'e biittaa ubbaa saanna aad'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yooseefe, «Xaafinaate-Pa7inaahe» gi sunththides; izi izas Oona geetettiza katama qeese Phixifaara nayo Asinaato machcho immides. Histtiin Yooseefey kumeththa Gibxe biittaa yuuyi xeellides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ዮሴፌ፥ «ጻፊናቴ-ፓኢናሄ» ጊ ሱንዴስ፤ ኢዚ ኢዛስ ኦና ጌቴቲዛ ካታማ ቄሴ ጲጺፋራ ናዮ ኣሲናቶ ማቾ ኢሚዴስ። ሂስቲን ዮሴፌይ ኩሜ ጊብጼ ቢታ ዩዪ ጼሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዮሰፋ፥ “ፃፍናት-ፓእና” ግድ ሱንስ። እ እያዉ ኦና ካታማ ካህንያ ጶፅፋራ ናእዉ አስናቶ ማቾ እሚስ። ያንን፥ ዮሰፍ ግብፀ ቢታ ኡባ ቦላ ማታ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yoosefa, “Xafnaat-Pa7ina” gidi sunthis. I iyaw Ona katama kahiniya Phoxfaara na7iw Asnaato macho immis. Yaanin, Yoosefi Gibxe biitta ubbaa bolla maata ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈርዖንም ዮሴፍን ጸፍናት ፐዕናህ ብሎ ስም አወጣለት። እንዲሁም የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በመላዪቱ የግብፅ ምድር ተዘዋወረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈርዖን ለዮሴፍ “ጻፍናት ፐዕናሕ” የሚል መጠሪያ ስም አወጣለት፤ አስናት ተብላ የምትጠራውን የጶጢፌራን ልጅ በሚስትነት ሰጠው፤ ጶጢፌራ ኦን ተብሎ በሚጠራው ከተማ ካህን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈርዖን ከዓ ንዮሴፍ “ፀፍናት ፐዕናሕ” ዝብል ስም ኣውፅአሉ። ንኣስናት፥ ጓል ጶጥፌራ ኻህን ሄልዮት ድማ፥ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሃቦ። ዮሴፍ ድማ ናብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ወፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ፈርኦን ከኣ ንዮሴፍ ስሙ ጻፍናት ጳዕናሕ ኣውጻኣሉ። ኣስናት፡ ጓል ጴጡፌራዕ ካህን ኦን፡ ሰበይቲ ኽትኮኖ ሀቦ። ዮሴፍ ከኣ ናብ ምድሪ ግብጺ ወጸ።