Genesis 41:43 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ዝነበራ ካልአይቲ ባጎኒ ድማ ክጋልብ ሓደጎ። ኣብ ቅድሚኡ ድማ፡ ተንበርኪኽካ፡ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኣመሓዳሪ ገበሮ፡ ኢሎም ኣእወዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ር​ሱም በም​ት​ሆን በሁ​ለ​ተ​ኛ​ይቱ ሰረ​ገላ አስ​ቀ​መ​ጠው፤ ስገዱ እያ​ለም በፊት በፊቱ አዋጅ ነጋሪ እን​ዲ​ሄድ አደ​ረገ፤ በግ​ብፅ ምድር ሁሉ ላይም ሾመው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእርሱም በምትሆን በሁለተኛይቱ ሰረገላ አስቀመጠው፥ አዋጅ ነጋሪም። ስገዱ እያለ በፊት በፊቱ ይጮኽ ነበር፤ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ተሾመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማዕረግ ከእርሱ ሁለተኛ ሰው አድርጎ፥ በሠረገላ ላይ አስቀመጠው። ሰዎችም በፊቱ፥ “እጅ ንሡ” እያሉ ይጮኹ ነበር፤ በዚህ ሁኔታም በግብጽ ምድር ሁሉ ላይ ሾመው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ባረ ላኤን ፓራ ጋርያ ዮሴፋ ቶግሴዳ፤ ቆማቱ፥ “ጎይንተ! ጎይንተ!” ያጊደ አፐ ስንና ሀመቴድኖ። ሀዋዳን ኦደ፥ ካቲ አ ግብጼ ቢታ ኡባ ቦላን ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii bare laa"entso paraa gaariyaa Yooseefa togisseedda; k'oomatuu, «Goynnite! Goynnite!» yaagiidde aappe sintsanna hametteeddino. Hawaadan ootsiide, kaatii Aa Gibs'e biittaa ubbaa bollan suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy ba nam7anththo para-gaareza Yooseefe togisides; aylletikka, «Ziggite! Ziggite!» giidi izappe sinththara bida. Hessaththo ooththidi kawoy iza Gibxe biitta ubbaa bolla shuumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ባ ናምኣን ፓራ-ጋሬዛ ዮሴፌ ቶጊሲዴስ፤ ኣይሌቲካ፥ «ዚጊቴ! ዚጊቴ!» ጊዲ ኢዛፔ ሲንራ ቢዳ። ሄሳ ኦዲ ካዎይ ኢዛ ጊብጼ ቢታ ኡባ ቦላ ሹሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ባ ናምአን ፓራ ጋርያ ዮሰፋ ቶግስስ። ቦንቾ ዎታዳረይ፥ “ዝግተ! ዝግተ!” ያግሸ እያፐ ስንራ ሄመቴስ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካዎይ እያ ግብፀ ቢታ ኡባ ቦላ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy ba nam7antho para gaariya Yoosefa togisis. Boncho wotaadarey, “Ziggite! Ziggite!” yaagishe iyape sinthara hemetees. Hessada oothidi, kawoy iya Gibxe biitta ubbaa bolla shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማዕረግ ከእርሱ ሁለተኛ ሰው አድርጎ፣ በሠረገላ ላይ አስቀመጠው። ሰዎችም በፊቱ፣ “እጅ ንሡ ” እያሉ ይጮኹ ነበር፤ በዚህ ሁኔታም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ሾመው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በንጉሡ ሁለተኛ ሠረገላ ላይ እንዲቀመጥ አደረገው፤ የንጉሡም የክብር ዘብ ከፊት ፊት እየሄደ “እጅ ንሡ! እጅ ንሡ!” ይል ነበር፤ ዮሴፍ በግብጽ ምድር ላይ አስተዳዳሪ ሆኖ የተሾመው በዚህ ዐይነት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ካልአይቲ ሰረገላኡ ድማ ኣቐመጦ፤ እቶም ኣዋጅ ነጋሮውን ዓው ኢሎም “ንዮሴፍ ስገዱ” እናበሉ ቐቅድሚኡ ይኸዱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ካላእይቲ ሰረገላኡ ድማ ኣወጥሖ፡ ቀቅድሚኡ ኸኣ ስገድ ኢሎም ጨደሩ። ኣብ ልዕሊ ኹላ ሃገር ግብጺውን ሸሞ።