Genesis 41:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ዝነበራ ካልአይቲ ባጎኒ ድማ ክጋልብ ሓደጎ። ኣብ ቅድሚኡ ድማ፡ ተንበርኪኽካ፡ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኣመሓዳሪ ገበሮ፡ ኢሎም ኣእወዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእርሱም በምትሆን በሁለተኛይቱ ሰረገላ አስቀመጠው፤ ስገዱ እያለም በፊት በፊቱ አዋጅ ነጋሪ እንዲሄድ አደረገ፤ በግብፅ ምድር ሁሉ ላይም ሾመው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእርሱም በምትሆን በሁለተኛይቱ ሰረገላ አስቀመጠው፥ አዋጅ ነጋሪም። ስገዱ እያለ በፊት በፊቱ ይጮኽ ነበር፤ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ተሾመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማዕረግ ከእርሱ ሁለተኛ ሰው አድርጎ፥ በሠረገላ ላይ አስቀመጠው። ሰዎችም በፊቱ፥ “እጅ ንሡ” እያሉ ይጮኹ ነበር፤ በዚህ ሁኔታም በግብጽ ምድር ሁሉ ላይ ሾመው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ባረ ላኤን ፓራ ጋርያ ዮሴፋ ቶግሴዳ፤ ቆማቱ፥ “ጎይንተ! ጎይንተ!” ያጊደ አፐ ስንና ሀመቴድኖ። ሀዋዳን ኦደ፥ ካቲ አ ግብጼ ቢታ ኡባ ቦላን ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii bare laa"entso paraa gaariyaa Yooseefa togisseedda; k'oomatuu, «Goynnite! Goynnite!» yaagiidde aappe sintsanna hametteeddino. Hawaadan ootsiide, kaatii Aa Gibs'e biittaa ubbaa bollan suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy ba nam7anththo para-gaareza Yooseefe togisides; aylletikka, «Ziggite! Ziggite!» giidi izappe sinththara bida. Hessaththo ooththidi kawoy iza Gibxe biitta ubbaa bolla shuumides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎይ ባ ናምኣን ፓራ-ጋሬዛ ዮሴፌ ቶጊሲዴስ፤ ኣይሌቲካ፥ «ዚጊቴ! ዚጊቴ!» ጊዲ ኢዛፔ ሲንራ ቢዳ። ሄሳ ኦዲ ካዎይ ኢዛ ጊብጼ ቢታ ኡባ ቦላ ሹሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ባ ናምአን ፓራ ጋርያ ዮሰፋ ቶግስስ። ቦንቾ ዎታዳረይ፥ “ዝግተ! ዝግተ!” ያግሸ እያፐ ስንራ ሄመቴስ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካዎይ እያ ግብፀ ቢታ ኡባ ቦላ ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy ba nam7antho para gaariya Yoosefa togisis. Boncho wotaadarey, “Ziggite! Ziggite!” yaagishe iyape sinthara hemetees. Hessada oothidi, kawoy iya Gibxe biitta ubbaa bolla shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማዕረግ ከእርሱ ሁለተኛ ሰው አድርጎ፣ በሠረገላ ላይ አስቀመጠው። ሰዎችም በፊቱ፣ “እጅ ንሡ ” እያሉ ይጮኹ ነበር፤ በዚህ ሁኔታም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ሾመው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንጉሡ ሁለተኛ ሠረገላ ላይ እንዲቀመጥ አደረገው፤ የንጉሡም የክብር ዘብ ከፊት ፊት እየሄደ “እጅ ንሡ! እጅ ንሡ!” ይል ነበር፤ ዮሴፍ በግብጽ ምድር ላይ አስተዳዳሪ ሆኖ የተሾመው በዚህ ዐይነት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ካልአይቲ ሰረገላኡ ድማ ኣቐመጦ፤ እቶም ኣዋጅ ነጋሮውን ዓው ኢሎም “ንዮሴፍ ስገዱ” እናበሉ ቐቅድሚኡ ይኸዱ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ካላእይቲ ሰረገላኡ ድማ ኣወጥሖ፡ ቀቅድሚኡ ኸኣ ስገድ ኢሎም ጨደሩ። ኣብ ልዕሊ ኹላ ሃገር ግብጺውን ሸሞ። |