Genesis 41:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቲ ሕልሚ ንፈርኦን ክልተ ዕጽፊ ኰነ። እቲ ጉዳይ ብኣምላኽ ስለዝተወሰነ እዩ፣ ኣምላኽ ድማ ኣብ ቀረባ እዋን ከም ዝፍጸም ክገብሮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕልሙም ለፈርዖን ደጋግሞ መታየቱ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለሆነ ነው፤ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ያደርገዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕልሙም ለፈርዖን ደጋግሞ መታየቱ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለ ሆነ ነው፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ያደርገዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕልሙ ለፈርዖን በሁለት መልክ በድጋሚ መታየቱ፥ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለሆነ ነው፤ ይህንንም እግዚአብሔር በቅርብ ጊዜ ይፈጽመዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ ኦግያን ካትያዉ ሄ አኩሙ ቤቴዳዌ አያሴ ጎፐ፥ ሀ የዉዋ ጾሳይ ምንሲደ ቃቾ ድራሳ፤ ጾሳይ ሄዋ ኤለካ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u ogiyaan kaatiyaw he akumuu beetteeddawe ayaasee gooppe, ha yewuwaa S'oossay minisiidde k'achcho diraassa; S'oossay hewaa ellekka ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7uto kawos he agumoy beettiday aazassee giikko hayssa yo7oza Xoossi minththidi kuuyida gishshassa; Xoossi hessa eeson ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡቶ ካዎስ ሄ ኣጉሞይ ቤቲዳይ ኣዛሴ ጊኮ ሃይሳ ዮኦዛ ጾሲ ሚንዲ ኩዪዳ ጊሻሳ፤ ጾሲ ሄሳ ኤሶን ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ኦግያን ካዋስ ሄ አሙሆይ በንትዳይ ፆሳይ ባ ቆፕዳባ ኦናዉ ቃንፅዳ ግሾሳ። ሄሳ ፆሳይ ማታ ዎደን ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u ogiyan kawas he amuhoy bentiday Xoossay ba qopidaba oothanaw qanxida gishosa. Hessa Xoossay mata woden oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕልሙ ለፈርዖን በሁለት መልክ በድጋሚ መታየቱ፣ ነገሩ ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ዘንድ የተቈረጠ ስለሆነ ነው፤ ይህንም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በቅርብ ጊዜ ይፈጽመዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕልሙን ደጋግመህ ማየትህ የሚያመለክተው፥ ነገሩ በእግዚአብሔር ዘንድ የተወሰነና በቅርብ ጊዜም ውስጥ የሚፈጸም መሆኑን ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንኻልኣይ ጊዜ ደጊምካ ምሕላምካ፥ እቲ ነገር ካብ እግዚኣብሄር ስለ ዝተቘርፀ እዩ። እግዚኣብሄር ከዓ ቐልጢፉ ኽገብሮ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ፈርኦን ካልኣይ ሳዕ ደጊሙ ምሕላሙ እቲ ነግር ካብ ኣምላኽ ስለ እተቖርጸ እዩ፡ ኣምላኽ ከኣ ቀልጢፉ ኺገብሮ እዩ። |