Genesis 41:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እቲ ሕልሚ ንፈርኦን ክልተ ዕጽፊ ኰነ። እቲ ጉዳይ ብኣምላኽ ስለዝተወሰነ እዩ፣ ኣምላኽ ድማ ኣብ ቀረባ እዋን ከም ዝፍጸም ክገብሮ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕል​ሙም ለፈ​ር​ዖን ደጋ​ግሞ መታ​የቱ ነገሩ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ቈ​ረጠ ስለ​ሆነ ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፈጥኖ ያደ​ር​ገ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕልሙም ለፈርዖን ደጋግሞ መታየቱ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለ ሆነ ነው፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ያደርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕልሙ ለፈርዖን በሁለት መልክ በድጋሚ መታየቱ፥ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለሆነ ነው፤ ይህንንም እግዚአብሔር በቅርብ ጊዜ ይፈጽመዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ ኦግያን ካትያዉ ሄ አኩሙ ቤቴዳዌ አያሴ ጎፐ፥ ሀ የዉዋ ጾሳይ ምንሲደ ቃቾ ድራሳ፤ ጾሳይ ሄዋ ኤለካ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u ogiyaan kaatiyaw he akumuu beetteeddawe ayaasee gooppe, ha yewuwaa S'oossay minisiidde k'achcho diraassa; S'oossay hewaa ellekka ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7uto kawos he agumoy beettiday aazassee giikko hayssa yo7oza Xoossi minththidi kuuyida gishshassa; Xoossi hessa eeson ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኡቶ ካዎስ ሄ ኣጉሞይ ቤቲዳይ ኣዛሴ ጊኮ ሃይሳ ዮኦዛ ጾሲ ሚንዲ ኩዪዳ ጊሻሳ፤ ጾሲ ሄሳ ኤሶን ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ኦግያን ካዋስ ሄ አሙሆይ በንትዳይ ፆሳይ ባ ቆፕዳባ ኦናዉ ቃንፅዳ ግሾሳ። ሄሳ ፆሳይ ማታ ዎደን ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u ogiyan kawas he amuhoy bentiday Xoossay ba qopidaba oothanaw qanxida gishosa. Hessa Xoossay mata woden oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕልሙ ለፈርዖን በሁለት መልክ በድጋሚ መታየቱ፣ ነገሩ ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ዘንድ የተቈረጠ ስለሆነ ነው፤ ይህንም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በቅርብ ጊዜ ይፈጽመዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕልሙን ደጋግመህ ማየትህ የሚያመለክተው፥ ነገሩ በእግዚአብሔር ዘንድ የተወሰነና በቅርብ ጊዜም ውስጥ የሚፈጸም መሆኑን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንኻልኣይ ጊዜ ደጊምካ ምሕላምካ፥ እቲ ነገር ካብ እግዚኣብሄር ስለ ዝተቘርፀ እዩ። እግዚኣብሄር ከዓ ቐልጢፉ ኽገብሮ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ፈርኦን ካልኣይ ሳዕ ደጊሙ ምሕላሙ እቲ ነግር ካብ ኣምላኽ ስለ እተቖርጸ እዩ፡ ኣምላኽ ከኣ ቀልጢፉ ኺገብሮ እዩ።