Genesis 41:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ እቲ ስዒቡ ዝመጽእ ጥሜት ኣብታ ምድሪ እቲ ብዝሒ ኣይክፍለጥን እዩ። ምኽንያቱ ኣዝዩ ከቢድ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኋላም ከሚሆነው ከዚያ ራብ የተነሣ በምድር የሆነው ጥጋብ አይታወቅም፤ እጅግ ጽኑ ይሆናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኋላ ከሚሆነው ከዚያ ራብ የተነሣም በምድር የሆነው ጥጋብ አይታወቅም፥ እጅግ ጽኑ ይሆናልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጥጋቡ ዓመታት በኋላ የሚመጣው የራብ ዘመን እጅግ ጽኑ ከመሆኑ የተነሣ፥ ቀደም ሲል የነበረው የጥጋብ ዘመን ፈጽሞ ይረሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታ ካሉ ሀሳየተናን አታናዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄዋ ካሌዳ ኮሻይ ሎይ ሱላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittaa kaluu hassayettenan attanawaa; ayaw gooppe, hewaa kaalleedda koshay loytsi suullana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kalo layththatappe guye yiza gafa layththati keehi iita gidida gishshas kase kaloy mulekka qofettontta attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሎ ላይታፔ ጉዬ ዪዛ ጋፋ ላይቲ ኬሂ ኢታ ጊዲዳ ጊሻስ ካሴ ካሎይ ሙሌካ ቆፌቶንታ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮሻይ ዳሮ ኢታ ግድያ ግሾ ሄ ቢታ ካሎይ ዶገትድ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koshay daro iita gidiya gisho he biitta kaaloy dogetidi attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጥጋቡ ዓመታት በኋላ የሚመጣው የራብ ዘመን እጅግ ጽኑ ከመሆኑ የተነሣ፣ ቀደም ሲል የነበረው የጥጋብ ዘመን ፈጽሞ ይረሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተከታዩ የራብ ዘመን እጅግ አሠቃቂ ስለሚሆን የጥጋብ ጊዜ ፈጽሞ እንዳልነበረ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ደሓር ዝኸውን ጥሜት ዝተልዓለ እቲ ኣብታ ምድሪ ዝነበረ ፅጋብ ክርሳዕ እዩ። እቲ ጥሜት ከዓ የመና ኽብርትዕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኣዝዩ ኺብርትዕ እዩ እሞ፡ ካብቲ ድሕሪት ዚኸውን ጥሜት እተላዕለ እቲ ኣብታ ሃገር ዝነብረ ጽጋብ ኣይፍለጥን። |