Genesis 41:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኦም ሾብዓተ ዓመት ጥሜት ኪለዓል እዩ። ኣብ ምድሪ ግብጺ ድማ ኵሉ ምብዛሕ ኪርሳዕ እዩ። እቲ ጥሜት ድማ ነታ ምድሪ ኺበልዓ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ከዚህ በኋላ ሰባት የራብ ዓመት ይመጣል፤ በግብፅ ሀገር ሁሉ የነበረውንም ጥጋብ ሁሉ ይረሱታል፤ ራብም ምድርን ሁሉ ያጠፋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞ ከዚህ በኋላ የሰባት ዓመት ራብ ይመጣል፥ በግብፅ አገር የነበረውም ጥጋብ ሁሉ ይረሳል፤ ራብም ምድርን በጣም ያጠፋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ግን በተከታታይ ሰባት የራብ ዓመታት ይሆናሉ። የራቡ ዘመን አገሪቱን እጅግ ስለሚጐዳት፥ በግብጽ የነበረው ያለፈው የጥጋብ ዘመን ሁሉ ጨርሶ አይታወስም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ላፑን ኮሻ ላይይ ሄዋ ካላና። ሄ ዎደ ግብጼ ካሉ ኡባይ ዶገታና፤ ኮሻይ ቢታ ጺጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | shin laappun koshaa laytsay hewaa kaallana. He wode Gibs'e kaluu ubbay dogettana; koshay biittaa s'iis's'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin laappun kosha layththati izappe kaallidi yaana. He wode Gibxe kaloy wuri dogettana; biittay koshan shocettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ላፑን ኮሻ ላይቲ ኢዛፔ ካሊዲ ያና። ሄ ዎዴ ጊብጼ ካሎይ ዉሪ ዶጌታና፤ ቢታይ ኮሻን ሾጬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄሳፈ ጉየ፥ ላፑን ኮሻ ላይት ካልድ ያና። ሄ ዎደ ግብፀ ካሎይ ኡባይ ዶገታና፥ ኮሽ ቢታ ጫጫና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hessafe guye, laapun kosha laythati kaallidi yaana. He wode Gibxe kaaloy ubbay dogetana, koshi biitta caacana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ግን በተከታታይ ሰባት የራብ ዓመታት ይሆናሉ። የራቡ ዘመን አገሪቱን እጅግ ስለሚጐዳት፣ በግብፅ የነበረው ያለፈው የጥጋብ ዘመን ሁሉ ጨርሶ አይታወስም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ ሰባት የራብ ዓመቶች ይመጣሉ፤ ራብ አገሪቱን በብርቱ ስለሚጐዳት እነዚያ የጥጋብ ዓመቶች ይረሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሪአን ከዓ ሸውዓተ ዓመታት ጥሜት ክመፃ እየን። ብኣኣተን እቲ ኣብ ምድሪ ግብፂ ዝነበረ ዅሉ ፅጋብ ክርሳዕ እዩ። እታ ምድሪ ኸዓ ብጥሜት ክትጕዳእ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብድሕሪኤን ከኣ ሾብዓተ ዓመት ጥሜት ኪመጻ እየን። ብእኤን እቲ ኹሉ ጽጋብ ኣብ ሃገር ግብጺ ኺርሳዕ እዩ። እቲ ጥሜት ከኣ ነታ ሀገር ኪውድኣ እዩ። |