Genesis 41:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ሾብዓተ ዓመት ብዙሕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በግብፅ ምድር ሁሉ እጅግ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ይመጣሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ በግብፅ ምድር ሁሉ እጅግ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ይመጣሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመላው የግብጽ ምድር እጅግ የተትረፈረፈ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ይመጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ዳሮ ካሎ ላይቱ ግብጼ ቢታዉ ኡባዉ ያና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun daro kalo laytsatuu Gibs'e biittaw ubbaw yaana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappun daro kalo layththati Gibxe biittas ubbaas yaana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ዳሮ ካሎ ላይቲ ጊብጼ ቢታስ ኡባስ ያና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ዳሮ ካሎ ላይት ግብፀ ቢታ ኡባን ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapun daro kalo laythati Gibxe biitta ubban yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመላው የግብፅ ምድር እጅግ የተትረፈረፈ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ይመጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመላው የግብጽ ምድር ላይ ታላቅ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመቶች ይመጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ብዙሕ ፅጋብ ዝኾነለን ሸውዓተ ዓመታት ክመፃ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኣብ ብዘላ ሃገር ግብጺ ብዙሕ ጽጋብ ዝኾነለይ ሾብዓተ ዓመት ኪመጻ እየን። |