Genesis 41:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንፈርኦን ዝበልክዎ ቃል እዚ እዩ፡ ኣምላኽ ክገብሮ ዝሓሰቦ ንፈርኦን የርእዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለፈርዖን የነገርሁት ነገር ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን አሳየው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለፈርዖን የነገርሁት ነገር ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን አሳየው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አስቀድሜ ለፈርዖን እንደተናገርኩት፥ እግዚአብሔር ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር ለፈርዖን ገልጦለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ካትያዉ ኦዴዳዋዳንካ፥ ጾሳይ ባረ ኦና ሀንያዋ ካትያዉ በሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani kaatiyaw odeeddawaadankka, S'oossay bare ootsana haniyaawaa kaatiyaw besseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani kawos yootida malakka Xoossi ba ooththana hanizayssa kawos bessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ካዎስ ዮቲዳ ማላካ ጾሲ ባ ኦና ሃኒዛይሳ ካዎስ ቤሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ካዋስ ኦድዳይሳዳካ፥ ፆሳይ ባ ኦና ሀንያባ ካዋ በስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani kawas odidaysadaka, Xoossay ba oothana haniyaba kawa bessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አስቀድሜ ለፈርዖን እንደ ተናገርሁት፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር ለፈርዖን ገልጦለታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልክ እንደ ነገርኩህ ነው፤ እግዚአብሔር ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር አስቀድሞ ገልጦልሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንፈርዖን ዝነገርኩዎ እዙይ እዩ፤ እግዚኣብሄር ነቲ ኽገብሮ ዘለዎ እዩ ንፈርዖን ዘርአዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንፈርኦን ዝነገርክዎ እዚ እዩ፡ ኣምላኽ እቲ ኺገብሮ ዘለዎ ንፈርኦን ኣርኣዩ። |