Genesis 41:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ብድሕሪኦም ሾብዓተ ሰራውር ደየበ፡ ነቐጸ፡ ቀጢንን ብንፋስ ምብራቕ ዝነፈሰን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም በኋላ እነሆ የሰለቱና በነፋስ የተመቱ ሌሎች ሰባት እሸቶች ወጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም በኋላ እነሆ የደረቁና የሰለቱ በምሥራቅ ነፋስ የተመቱ ሰባት እሸቶች ወጡ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀጥሎም በምሥራቅ ነፋስ ተመተው የቀጨጩና የደረቁ ሌሎች ሰባት ዛላዎች ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ስሚደ፥ ጬጨዳነ አዋይ ዶልያ ባጋ ጫርኩዋን ሹሌዳ ሀራ ላፑን ትሻቱ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe simmiide, c'eec'c'edanne away doliyaa bagga c'arkkuwaan shulleedda hara laappun tishatuu keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka isttafe hara ayfe laafanne carkon shullida laappun tiyati kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢስታፌ ሃራ ኣይፌ ላፋኔ ጫርኮን ሹሊዳ ላፑን ቲያቲ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ ካልድ፥ ሌኦነ ዶሎሀ ባጋ ጫርኩዋን ሹልዳ ሀራ ላፑን ሞርኤት ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe kaallidi, lee7onne doloha bagga carkuwan shullida hara laapun mor7eti keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀጥሎም በምሥራቅ ነፋስ ተመትተው የቀጨጩና የደረቁ ሌሎች ሰባት ዛላዎች ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም የቀጨጩና በበረሓ ነፋስ ተመተው የሰለቱ ሰባት የእሸት ዛላዎች ታዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደድሕሪአን ድማ እንሆ፥ ዝመንመናን ቀጠንትን ብንፋስ ምብራቕ ዝሃጐጓን፥ ሸውዓተ ጉምቦታት ሸዊት ወፃ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪኤን ድማ እንሆ፡ ዓሸልን ቀጠንትን ብንፋስ ምብራቕ ዝህጎጓ ሾብዓተ ሰዊት ወጸ። |