Genesis 41:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ በልዕዎ ድማ፡ ከም ዝበልዕዋ ኣይተፈልጠን። ግናኸ ከምቲ ኣብ መጀመርታ ዝነበረ ገና ሕማቕ ኰይኖም ነበሩ። ስለዚ ካብ ድቃሰይ ተበራቢረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሆዳቸውም ውስጥ የገባ እንደሌለ ሆኑ፤ መልካቸውም በመጀመሪያ እንደ ነበረው የከፋ ነበረ፤ ነቃሁም። ዳግመኛም ተኛሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሆዳቸውም ተዋጡ፤ በሆዳቸውም እንደተዋጡ አልታወቀም፥ መልካቸውም በመጀመሪያ እንደ ነበረው የከፋ ነበረ። ነቃሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዋጧቸውም በኋላ፥ ያው የበፊቱ መልካቸው ስላልተለወጠ እንደ ዋጧቸው ማንም ሊያውቅ አይችልም ነበር፤ ከዚያም ከእንቅልፌ ነቃሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንታ ሜዳዋፐ ጉየና፥ ኡንቱንቱ ሜዳዋ ኦንነ ኤራናዉ ዳንዳይቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ማላይ ካሰዋዳንካ ኢት ኡቴዳ። ሄዋፐ ጉየ ታን ቤጎታድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttuntta meeddawaappe guyyenna, unttunttu meeddawaa ooninne eranaw danddayibeenna; ayaw gooppe, unttunttu malay kasewaadankka iiti utteedda. Hewaappe guyye taani beegottaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti mittidaappe guyekka istta medhay kase malakka iiti uttida gishshas istti mittidayssa asi eranaas dandaybeenna. Hessafe guye tani dhiskofe beeggadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ሚቲዳፔ ጉዬካ ኢስታ ሜይ ካሴ ማላካ ኢቲ ኡቲዳ ጊሻስ ኢስቲ ሚቲዳይሳ ኣሲ ኤራናስ ዳንዳይቤና። ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ስኮፌ ቤጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንታ ምትዳፐ ጉየ ካሰይሳዳ ግልቅ ኡትዳ ግሾ፥ ኤንቲ ምትዳባ ኦንካ ኤራናዉ ዳንዳእቤና። ሄሳፈ ጉየ ታኒ ባርካስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enta mittidaape guye kaseysada gilqi uttida gisho, enti mittidaba oonika eranaw danda7ibeenna. Hessafe guye, taani barkas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዋጧቸውም በኋላ፣ ያው የበፊቱ መልካቸው ስላልተለወጠ እንደ ዋጧቸው ማንም ሊያውቅ አይችልም ነበር፤ ከዚያም ከእንቅልፌ ነቃሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዋጡአቸውም በኋላ እንደ ቀድሞው የከሱ ስለ ነበሩ፥ እንደ ዋጡአቸው ማንም ሊያውቅ አይችልም ነበር፤ በዚህ ጊዜ እኔ ከእንቅልፌ ነቃሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ወሓጣአን ከዓ፥ ኣብ ከብደን ከም ዝኣተዋ ኣይተፈልጠን፤ ትርኢተን ከም ቀደመን ዕባሩ ነበራ። ድሕሪዙይ ተበራበርኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ከብደን ድማ ኣተዋ። ኣብ ከብደን ከም ዝኣተዋ ኸኣ የተፈልጠን፡ ትርኢተን ከም ቀደመን ክፉኣትን ነበራ። ተበራበርኩ ድማ። |