Genesis 41:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርኣዩ ድማ፡ ካብቲ ሩባ ሸውዓተ መሰል ዘለወን ላሕምን ስብሒ ስጋን ደየባ። ኣብ መሮር ድማ ይምገቡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ መልካቸው ያማረ፥ ሥጋቸውም የወፈረ ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጡ፤ በወንዙም ዳር በመስኩ ይሰማሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ መልካቸው ያማረ ሥጋቸውም የወፈረ ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጡ፥ በውኃውም ዳር በመስኩ ይሰማሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ መልካቸው ያማረ፥ ሥጋቸው የወፈረ ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጥተው በወንዙ ዳር የበቀለውን ሣር ይበሉ ጀመር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ኦርደነ ሞ ሚዛቱ ናይለ ሻፋፐ ከስ ዎደ፥ ማቃ ግዱዋን ምያዋንታ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun orddenne mod'd'o miizzatuu Nayle Shaafaappe kes wod'd'iide, mak'k'aa gidduwaan miyaawantta be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | laappun ordenne modhdho miizati Abbaye shaafappe kezidi shaafaa achchan maata mishin be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ኦርዴኔ ሞ ሚዛቲ ኣባዬ ሻፋፔ ኬዚዲ ሻፋ ኣቻን ማታ ሚሺን ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ኦርደነ ሞ ሚዛት ናይለ ሻፋፐ ከይድ፥ ማታ ምሽን በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapun ordenne modho miizati Nayle Shaafape keyidi, maata mishin be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ መልካቸው ያማረ፣ ሥጋቸው የወፈረ ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጥተው በወንዙ ዳር የበቀለውን ሣር ይበሉ ጀመር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰባት የወፈሩና የሰቡ ላሞች ከወንዙ ወጥተው ሣር ሲበሉ አየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ድማ፥ ሸውዓተ ንምርኣየን ፅቡቓትን ስጋአን ከዓ ስቡሓትን ኣላሕም፥ ካብቲ ፈለግ ወፂአን፥ ኣብቲ ሰውሒ ሳዕሪ ኽበልዓ ረአየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ ሾብዓተ ንምርኣየን ጽቡቓት፡ ስጋኤን ከኣ ስቡሓት ኣሓ ኻብቲ ርባ ወጺኤን ኣብቲ ሰልሰላ ኺበልዓ ረአየ።። |