Genesis 41:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ብሰንኪ ክፉእ ርእየዮ ዘይፈልጥ ድኻታትን ኣዝየን ሕማቓትን ቀጠንቲ ስጋን ዝዀና ካልኦት ሸውዓተ ላሕሚ ደድሕሪአን ደየባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም በኋላ እነሆ፥ የደከሙ፥ መልካቸውም እጅግ የከፋ፥ ሥጋቸውም የከሳ ሌሎች ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጡ፤ በግብፅም ምድር ሁሉ እንደ እነርሱ መልከ ክፉ ከቶ አላየሁም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም በኋላ እነሆ የደከሙ መልካቸውም እጅግ የከፋ ሥጋቸውም የከሳ ሌሎች ሰባት ላሞች ወጡ፤ በግብፅም ምድር ሁሉ እንደ እነርሱ መልከ ክፉ ከቶ አላየሁም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም በኋላ፥ ዐቅመ ደካማ፥ መልካቸው እጅግ የከፋና ዐጥንታቸው የወጣ ሌሎች ሰባት ላሞች ወጡ፤ እነዚያን የመሰሉ የሚያስከፋ መልክ ያላቸው ላሞች በግብጽ ምድር ከቶ አይቼ አላውቅም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ስሚደ፥ ሀራ ላፑን ማላ ኢታ፥ ግልቃነ ላፋ ሚዛቱ ከሴድኖ፤ ታን ሄዋ ማላ ማላ ኢታ ሚዛ ግብጼ ጋድያን ኡባካ በአ ኤርከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe simmiide, hara laappun malaa iita, gilk'k'anne laafa miizzatuu keseeddino; taani hewaa mala malaa iita miizzaa Gibs'e gadiyaan ubbakka be'a erikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka isttafe hara laappun medha iita, gilqanne laafa miizati shaafappe kezida; tani hessa mala medha iita miiz Gibxe biittan mulekka be7a erikke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢስታፌ ሃራ ላፑን ሜ ኢታ፥ ጊልቃኔ ላፋ ሚዛቲ ሻፋፔ ኬዚዳ፤ ታኒ ሄሳ ማላ ሜ ኢታ ሚዝ ጊብጼ ቢታን ሙሌካ ቤኣ ኤሪኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ ካልድ፥ ሀራ ላፑን ግልቃነ ላፍዳ ሚዛት ከይዶሶና። ታኒ ሄሳ መላ ግልቃ ሚዝ ግብፀ ቢታን ኡባካ በአ ኤርከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe kaallidi, hara laapun gilqanne laafida miizati keyidosona. Taani hessa mela gilqa miizi Gibxe biittan ubbaka be7a erike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱም በኋላ፣ ዐቅመ ደካማ፣ መልካቸው እጅግ የከፋና ዐጥንታቸው የወጣ ሌሎች ሰባት ላሞች ወጡ፤ እነዚያን የመሰሉ የሚያስከፋ መልክ ያላቸው ላሞች በግብፅ ምድር ከቶ አይቼ አላውቅም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም አጥንቶቻቸው እስከሚታይ ድረስ የከሱ ሌሎች ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጡ፤ እንደ እነርሱ የሚያስከፉ ላሞች በግብጽ ምድር ከቶ አይቼ አላውቅም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደድሕሪአን ካልኦት ሸውዓተ፥ ዝዓበራን ትርኢተንውን የመና ዝሓመቓን ኣላሕም ወፃ። ከምኣተን ዝኸፍአን ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ እኳ ኣይረአኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ ደድሕሪኤን ካልኣት ሾብዓተ” ከማታተን ዝምኽፋኤን ኣብ ኩላ ሃገር ግብጺ እኳ ዘይርኤኹ፡ ዝማሰናን ትርኢተን እዝየን ክፋኣትን ዓባሩን ኣሓ ወጻ። |